Zechariah 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ብኣቦታትኩም ኣዝዩ ቘሪጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በአባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በአባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ በአባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳይ ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ቦላን ሎይ ሀንቀቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Goday hintte mayzza aawotuwaa bollan loytsi hank'k'etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«GODAY kase intte aawata bolla keehi hanqettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳይ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ጎዳይ ህንተ ማይዛታ ቦላ ዳሮ ሀንቀትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Goday hinte mayzata bolla daro hanqetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ እግዚአብሔር በአባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቶ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘካርያስን ለሕዝቡ እንዲህ ብለህ ተናገር አለው፦ “እኔ እግዚአብሔር በቀድሞ አባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቼ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ ኣቦታትኩም የመና ተቘጢዑ ነበረ፤
Amharic Tigrinya 2011
ኣምበኣርሲ ንስኻ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ናባይ ተመለሱ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣነ ኸአ ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኢልካ ንገሮም።