Zechariah 1:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ናባይ ተመለሱ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣነ ድማ ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እንዲህ በላቸው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ እንዲህ በላቸው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ እንዲህ በላቸው፦ “የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሀእ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታኮ ስምተ፤ ቃይ ታንካ ህንተኮ ስማና።’ ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin ha"i asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Taakko simmite; k'ay taanikka hinttekko simmana.› Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i gidikko asaas, ‹Taakko haa simmite; tanikka intteko simmana› gees Ubbaafe Wolqqama GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ጊዲኮ ኣሳስ፥ ‹ታኮ ሃ ሲሚቴ፤ ታኒካ ኢንቴኮ ሲማና› ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሀእ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፦ ‘ታኮ ስምተ፤ ታኒ ህንተኮ ስማና’ ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin ha77i asaas haysada yaagada oda: ‘Taako simmite; taani hinteko simmana’ yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ለሕዝቡ ንገር፤ እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘ወደ እኔ ተመለሱ፤’ ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት፤ ‘እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፤’ ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሁን ግን እናንተን የምላችሁ ይህ ነው፦ ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ከምዙይ በሎም፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ናባይ ተመለሱ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፤ “ኣነውን ናባኻትኩም ክምለስ እየ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምበኣርሲ ንስኻ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ናባይ ተመለሱ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣነ ኸአ ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኢልካ ንገሮም።