Zechariah 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቶም እቶም ቀዳሞት ነብያት ጸዊዖም ዝበልዎም ኣቦታትኩም ኣይትኹኑ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ካብ ክፉእ መገድታትኩምን ካብ ክፉእ ተግባርኩምን ተነስሑ፡ ንሳቶም ግና ኣይሰምዑንን ኣይሰምዑንን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀደሙት ነቢያት ለአባቶቻችሁ እንዲህ ብለው ሰብከዋል፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ፣ እነርሱ ግን አልሰሙም፥ እኔንም አላደመጡም፣ እንደ እነርሱ አትሁኑ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቀደሙት ነቢያት ለአባቶቻችሁ እንዲህ ብለው ሰብከዋል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ፤ እነርሱ ግን አልሰሙም፥ እኔንም አላደመጡም፤ እንደ እነርሱ አትሁኑ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቀደሙት ነቢያት ለአባቶቻችሁ እንዲህ ብለው ሰብከዋል፦ “የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ፤’” እነርሱ ግን አልሰሙም፤ እኔንም አላደመጡም፤ እንደ እነርሱ አትሁኑ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካሰ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ፥ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ ህንተ ኢታ ኦግያፐነ ኢታ ኦሱዋፐ ስምተ’ ያጌ” ያጊደ ኦድና ስሰናን እጼድኖነ ታናካ ስሰናን እጼዳ ህንተ ማይዛ አዎቱዋዳን ሀኖፕተ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kase timbbitiyaa odiyaawanttu, ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, hintte iita ogiyaappenne iita oosuwaappe simmite› yaagee» yaagiide odina sisennan is's'eeddinonne taanakka sisennan is's'eedda hintte mayzza aawotuwaadan hanoppite. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kase nabeti intte aawatas, ‹Intte intte iita ogeppenne intte oosoppe simmite› giidi minththi yootida; gido attiin istti qasse siyibeettennanne ta azazokka naagibeettenna; hessa mala intte intte aawata mala hanopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካሴ ናቤቲ ኢንቴ ኣዋታስ፥ ‹ኢንቴ ኢንቴ ኢታ ኦጌፔኔ ኢንቴ ኦሶፔ ሲሚቴ› ጊዲ ሚን ዮቲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ቃሴ ሲዪቤቴናኔ ታ ኣዛዞካ ናጊቤቴና፤ ሄሳ ማላ ኢንቴ ኢንቴ ኣዋታ ማላ ሃኖፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካሰ ናበት፥ ህንተ አዋታኮ፥ ‘ህንተ ኢታ ኦግያፐነ ኢታ ኦሱዋፐ ስምተ’ ያግድ ኦድን፥ ስኦና እፅድ፥ ባንታ ኢታ ኦግያፐነ ኦሱዋፐ ስሞና እፅዳ፥ ህንተ ማይዛታዳ ሀኖፕተ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kase nabeti, hinte aawatako, ‘Hinte iita ogiyapenne iita oosuwape simmite’ yaagidi odin, si7onna ixidi, banta iita ogiyapenne oosuwape simmonna ixida, hinte mayzatada hanopite” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቀደሙት ነቢያት፣ ‘ እግዚአብሔር ጸባኦት፣ “ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ” ይላል በማለት ለአባቶቻችሁ ሰብከው ነበር፤ እነርሱ ግን አልሰሙም፤ እኔንም አላደመጡም፤ እንደ እነርሱ አትሁኑ፤’ ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ቀድሞ አባቶቻችሁ አትሁኑ፤ እነርሱን የቀድሞ ነቢያት ‘ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ’ ብለው አስጠንቅቀዋቸው ነበር፤ አባቶቻችሁ ግን ቃሌን አላደመጡም፤ ትእዛዜንም አልጠበቁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቀዳሞት ነቢያት ነቦታትኩም ከምዙይ ኢሎም ሰቢኾም እዮም፤ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ካብ ክፉእ መንገድኹምን ካብ ክፉእ ግብርኹምን ተመለሱ” በልዎም። ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን፤ ንኣይውን ኣይሰምዑንን፤ ከምኣቶም ኣይትኹኑ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ከም ኣቦታትኩም ኣይትኹኑ፡ ንኣታቶም እቶም ቀዳሞት ነብያት፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ካብ እኩይ መገድኹምን ካብ እኩይ ግብርኹምን ተመለሱ ይብል አሎ ኢሎም ነገርዎም፡ ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን፡ ናባይ ከአ ጽን ኣይበሉን፡ ይብል እግዚኣብሄር።