Zechariah 1:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንባሮተይ ነብያት ዝአዘዝክዎ ቃላተይን ሕግታተይን ግና ንኣቦታትኩምዶ ኣይሓዝዎምን፧ ተመሊሶም ድማ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከም መገድናን ተግባርናን ክገብረና ዝሓሰበ፡ ከምኡ ገበረና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለባሪያዎቼስ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃሎቼና ሥርዓቴ በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሱምን? እነርሱም ተመልሰው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በመንገዳችንና በሥራችን መጠን ያደርግብን ዘንድ እንዳሰበ እንዲሁ አድርጎብናል አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለባሪያዎቼስ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃሎቼና ሥርዓቴ በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሱምን? እነርሱም ተመልሰው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በመንገዳችንና በሥራችን መጠን ያደርግብን ዘንድ እንዳሰበ እንዲሁ አድርጎብናል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ለአገልጋዮቼ ለነቢያት ያዘዝኳቸው ቃሎቼና ሥርዓቴ በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሱምን? ከዚያ እነርሱም ተጸጽተው፦ “የሠራዊት ጌታ በመንገዳችንና በሥራችን መጠን ሊያደርግብን ያሰበውን እንዲሁ አድርጎብናል” በማለት ተቀበሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶ ሽን፥ ትምቢትያ ኦድያ ታ ቆማቱ ባጋና ታን ኦዴዳ ቃላቱነ ህገቱ ኡባይ ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ቦላን ጋክበይክኖ? ያትና፥ ኡንቱንቱካ ካዮቲደ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኑ ኦግያዳንነ ኑ ኦሱዋዳን ኑዉ እማና ጌዳዋዳን፥ ባረ ጌዳዋ ኦዳ ያጌድኖ ያጋ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gido shin, timbbitiyaa odiyaa ta k'oomatuu baggana taani odeedda k'aalatuunne higgetuu ubbay hintte mayzza aawotuwaa bollan gakkibeykkinoo? Yaatina, unttunttukka kayyotiide, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday nu ogiyaadaaninne nu oosuwaadan nuw immana geeddawaadan, bare geeddawaa ootseedda yaageeddino yaaga yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin tani ta nabeta baggara yootida qaalatinne wogati intte aawata bolla gakkibeettennee? ‹Isttika maaroteththan gelththishe Ubbaafe Wolqqama GODAY ba koyida mala nu ooso malanne nu oge mala nuus bessizaaz nu bolla ooththides› » gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ታኒ ታ ናቤታ ባጋራ ዮቲዳ ቃላቲኔ ዎጋቲ ኢንቴ ኣዋታ ቦላ ጋኪቤቴኔ? ‹ኢስቲካ ማሮቴን ጌልሼ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ባ ኮዪዳ ማላ ኑ ኦሶ ማላኔ ኑ ኦጌ ማላ ኑስ ቤሲዛዝ ኑ ቦላ ኦዴስ› » ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ናበታ፥ ታ አይለታ ባጋራ ታኒ ኦድዳ ኪታትነ ህገት ኡባይ ህንተ ማይዛታ ቦላ ጋክቤኔ? ያትን፥ ኤንቲ ባንታ ናጋራ ፓፅድ፥ “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኑ ኦግያዳነ ኑ ኦሱዋዳ ኑስ እማና ግዳይሳዳ ባ ኦሱዋ ኦስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, nabeta, ta aylleta baggara taani odida kiitatinne higgeti ubbay hinte mayzata bolla gakibeennee? Yaatin, enti banta nagara paaxidi, “Ubbaafe Wolqaama Goday nu ogiyadanne nu oosuwada nuus immana gidaysada ba oosuwa oothis” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለባሪያዎቼ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃልና ሥርዐት በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሰምን? “እነርሱም ንስሓ ገብተው እንዲህ አሉ፤ ‘ እግዚአብሔር ጸባኦት በወሰነው መሠረት፣ ለሥራችንና ለመንገዳችን የሚገባውን አድርጎብናል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን አገልጋዮቼ በሆኑት በነቢያት አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻችሁ ያስተላለፍኩትን ሕግና ትእዛዝ ባለመጠበቃቸው ተቀጥተው የለምን? ስለዚህ በበደላቸው ተጸጸተው ‘የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ባቀደው መሠረት እንደ ሥራችንና እንደ አካሄዳችን በእኛ ላይ ቅጣትን ማምጣቱ ትክክለኛ ነው’ አሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንባሮተይ ነቢያት ዝኣዘዝኩዎም ቃለይን ስርዓተይን፥ ነኣቦታትኩምዶ ኣይበፅሑን እዮም? ንሳቶም ግና ተመሊሶም “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ከም መጠን መንገድናን ግብርናን ክገብረና ኢሉ ዝሓሰቦ፥ ከምኡ ገይሩና” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ንባሮተይ ነብያት ዝአዘዝክዎም ቃላተይን ሕጋጋተይን ነቦታትኩምዶ ኣየርከቦምን እዩ፡ ንሳቶም ከኣ ተመለሱ እሞ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምቲ ብመጠን መገድናን ግብርናን ኪገብረና ኢሉ ዝሐሰቦ፡ ከምኡ ገበርና፡ በሉ።