Zechariah 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ፡ ማለት ወርሒ ሰባት፡ ኣብ ካልኣይ ዓመት ዳርዮስ፡ ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናብ ዘካርያስ ወዲ በረግያ ወዲ ነብዪ ኢዶ መጸ፡ ከምዚ ኢሉ ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት ሳባጥ በሚባል በአሥራ አንደኛው ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት ሳባጥ በሚባል በአሥራ አንደኛው ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳርዮስ በነገሠ ሁለተኛው ዓመት፥ ሳባጥ በሚባል በዓሥራ አንደኛው ወር፥ በሀያ አራተኛው ቀን የጌታ ቃል ወደ በራክዩ ልጅ፥ ወደ አዶ ልጅ፥ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳርዮሰ ካተቴዳ ላኤን ላይን፥ ሻባጻ ግያ ታማነ እተን አግናን፥ ላታማነ ኦይደን ጋላስ መና ጎዳይ ቃላይ እዶ ናኣ በረክያ ናኣ ትምቢትያ ኦድያ ዛካራሳኮ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daariyoose kaateteedda laa"entso laytsan, Shabaas'a giyaa tammanne ittentsa aginaan, laatamanne oyddentso gallassi Med'inaa Goday k'aalay Iddo na'aa Berekiyaa na'aa timbbitiyaa odiyaa Zakkaraasakko yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daariyoosi kawotida nam7anththo layththan shebaaxe geetettiza tammanne issinththo aginan nam7u tammanne oydanththo gallassan GODAA qaalay Iddo naa Baraakaye naa Nabe Zakaraasakko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳሪዮሲ ካዎቲዳ ናምኣን ላይን ሼባጼ ጌቴቲዛ ታማኔ ኢሲን ኣጊናን ናምኡ ታማኔ ኦይዳን ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ኢዶ ና ባራካዬ ና ናቤ ዛካራሳኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳርዮስ ካዎትዳ ናምአን ላይን፥ ሻባፃ ጌተትያ ታማነ እስን አጌናን፥ ላታማነ ኦይዳን ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ እዶ ናኣ፥ ባራካ ናኣ፥ ናብያ ዛካርያሳኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daariyosi kawotida nam7antho laythan, Shabaaxa geetetiya tammanne issintho ageenan, laatamanne oyddantho gallasan, Godaa qaalay Ido na7aa, Baraka na7aa, nabiya Zakariyasako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፣ ሳባጥ በሚባለው በዐሥራ አንደኛው ወር በሃያ አራተኛው ቀን፣ የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፥ ሼባጥ የተባለው ዐሥራ አንደኛው ወር በገባ በሃያ አራተኛው ቀን፥ የእግዚአብሔር ቃል ወደ የዒዶ የልጅ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ዘካርያስ መጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳርዮስ ምስ ነገሰ፥ ኣብ ካልኣይ ዓመቱ፥ ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ፥ በታ ሰባጥ ተባሂላ እትፅዋዕ መበል ዓሰርተ ሓደ ወርሒ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር፥ ናብ ወዲ ሃዶ ወዲ በራክዩ ናብ ነቢይ ዘካርያስ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ብኻልኣይቲ ዓመት ዳርዮስ፡ ብመበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ በታ ሽባጥ እትበሀል መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ፡ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ነብዩ ዘካርያስ፡ ወዲ በረክያ ወዲ ዒዶ፡ መጸ፡