Zechariah 11:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ኣብታ ምድሪ ጓሳ ኸተንስእ እየ፡ ንሱ ንባደም ዘይበጽሖ፡ ንንእሽቶውን ዘይደሊ፡ ንዝተሰብረ ኸይፍውስ፡ ንዘይተሰናኸለ እውን ኣይምግብን እዩ። ንሱ ግና ንስጋ እቲ ስብሒ፡ ጽፍሮምውን ይቕንጥጦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ በአገሩ ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፣ እርሱም የጠፋውን አያስብም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፣ የዳነውንም አይቀልብም፥ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ በአገሩ ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስብም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፤ የዳነውንም አይቀልብም፥ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ በአገር ውስጥ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስተውልም፥ የባዘነውን አይፈልግም፥ የተሰበረውን አይጠግንም፥ የዳነውንም አይቀልብም፤ ነገር ግን የሰባውን ሥጋ ይበላል፥ ሰኰናውንም ይቀለጣጥማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀ ጋድያን እት ሄንንቻ ደንና። ሽን እ ዋየትያ ዶርሳቱዋ ማደና፤ ላለቴዳዋንታ ሺሸና፤ ዎቢያዋ ኮለና፤ ፓጻካ ምዘና። እ ሄዋ አጊደ፥ ሞዳዋንታ ሹክ ሹኪደ ሜ፤ ኡንቱንቱ ሹቁልያካ ቃንጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, taani ha gadiyaan itti hentsanchchaa dentsana. Shin I waayettiyaa dorssatuwaa maaddenna; laaletteeddawantta shiishshenna; wobbiyaawaa koolenna; pas'aakka mizenna. I hewaa aggiide, mod'd'eeddawantta shukki shukkiide mee; unttunttu shuk'uliyaakka k'ans's'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hekko tani biitta bolla ooraththa heenththanchcha denththana; he heenththanchchay kase dhaydayssa zaari qoppenna; laalettidayssaka koyenna; meqqidayssaka koolenna; paxidayssaka dhiikkenna; gido attiin modhidayssa asho maana; qinccifilleka ashshontta dippi histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄኮ ታኒ ቢታ ቦላ ኦራ ሄንንቻ ዴንና፤ ሄ ሄንንቻይ ካሴ ይዳይሳ ዛሪ ቆፔና፤ ላሌቲዳይሳካ ኮዬና፤ ሜቂዳይሳካ ኮሌና፤ ፓጺዳይሳካ ኬና፤ ጊዶ ኣቲን ሞዳይሳ ኣሾ ማና፤ ቂንጪፊሌካ ኣሾንታ ዲፒ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሀ ቢታን እስ ሄንንቾ ደንና። እ ቆሄትዳ ዶርሳታ ማደና፤ ላለትዳ ዶርሳታ ሺሸና፤ መቅዳ ዶርሳታ ኮለና፤ ፓፃ ደኤይሳታ ሄመና። ሽን እ ሄሳ አግድ፥ ሞታ ሹክድ ሜስ፤ ኤንታ ኮልዝያ ጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ha biittan issi henthancho denthana. I qohetida dorsata maaddenna; laaletida dorsata shiishenna; meqida dorsata koolenna; paxa de7eyisata heemmenna. Shin I hessa aggidi, modhota shukidi mees; enta koliziya dhoggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ በምድሪቱ ላይ እረኛ አስነሣለሁ፤ እርሱም የጠፋውን አያስብም፤ የባዘነውን አይፈልግም፤ የተሰበረውን አይጠግንም፤ የዳነውንም አይቀልብም፤ ነገር ግን የሠባውን ሥጋ ይበላል፤ ሰኰናውንም ሳይቀር ይቀለጣጥማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ በምድሪቱ መንጋዬን የሚጠብቅ አንድ እረኛ አስነሣለሁ፤ ይህን በማድረግ ፈንታ እርሱ ስለ ጠፉት አያስብም፤ የባዘኑትን አይፈልግም፤ ያነከሱትን አይፈውስም፤ ጤናማዎችንም አይመግብም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ የወፈረውን እያረደ ይበላል፤ ሰኮናቸውንም ይቈራርጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እንሆ፥ ኣብ ልዕሊ እዛ ሃገር ጓሳ ኸተስእ እየ። ንሱ ንዝጠፍአ ኣይዝክርን፤ ከርተት ንዝብል ኣይደልን፤ ንዝተሰበረ ኣይፅግንን፤ ነቲ ዝደሓነ ኸዓ ኣይቕልብን እዩ፤ ግና ስጋ ስቡሓት ይበልዕ፤ ሸኾናኣቶምውን ይቆረጣጥም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እንሆ ስጋ ስቡሓት ዚበልዕ፡ ሸኾናኤን ከአ ዝምንጭት እምበር፡ ነተን ዝጠፍኣ ግዲ ዘይገብረለ፡ ፋሕ ንዝበላ ድማ ዘይደልየን፡ ንተሰብራ ኸአ ዘይፍውስ፡ ንጥዑያትን ዘይቕልብ ጓሳ ኣብታ ሃገር ከተንስእ እየ።