Zechariah 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣመሓደርቲ ይሁዳ ድማ ብልቦም፡ ነበርቲ የሩሳሌም ኣብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣምላኾም ሓይለይ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳም አለቆች በልባቸው፦ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ በአምላካቸው በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ብርታት አለ ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳም አለቆች በልባቸው። በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ በአምላካቸው በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ብርታት አለ ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይሁዳም አለቆች በልባቸው፦ “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ብርታታቸው አምላካቸው የሠራዊት ጌታ ነው” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ይሁዳን ካለያዋንቱ ባረንቱ ዎዛናን፥ ‘የሩሳላመ አሳይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳን፥ ባረንቱ ጾሳን፥ ምኖተ ደሜድኖ’ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Yihudaan kaaletsiyaawanttu barenttu wozanaan, ‹Yerusaalame Asay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaan, barenttu S'oossan, minotetsaa demmeeddino› yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda asaa kaaleththizayti bantta wozinan, ‹Ubbaafe Wolqqama GODAY istta Xoossi gidida gishshas Yerusalaamen diza asay mino› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ኣሳ ካሌዛይቲ ባንታ ዎዚናን፥ ‹ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ጾሲ ጊዲዳ ጊሻስ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ሚኖ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ይሁዳ ሀላቃት ባንታ ዎዛናን፥ “የሩሳላመ አሳይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳን፥ ባንታ ፆሳን፥ ምኖተ ደምዶሶና” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode Yihuda halaqati banta wozanan, “Yerusalaame asay Ubbaafe Wolqaama Godan, banta Xoossan, minotethaa demmidosona” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳ መሪዎች በልባቸው፣ ‘የኢየሩሳሌም ሕዝቦች ብርቱ ናቸው፤ አምላካቸው እግዚአብሔር ጸባኦት ነውና’ ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ የይሁዳ አለቆች በልባቸው ‘የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አምላካቸው ስለ ሆነ በኢየሩሳሌም የሚኖሩት ሕዝቡ በእርሱ ኀይልን ያገኛሉ’ ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኣሕሉቕ ይሁዳ ብልቦም ‘ኣብ ኢየሩሳሌም ንዝነብሩ ብኣምላኾም ብጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ብርታዐ ኣሎ’ ኽብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሓላቑ ይሁዳ ብልቦም፡ እቶም ኣብ ዮርሳሌም ዚነብሩ ብጐይታ ሰራዊት ኣምላኾም ሐይለይ እዮም ክብሉ እዮም።