Zechariah 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቲ ጓል ጽዮን፡ እንሆ፡ ክመጽእ እየ፡ ኣብ ማእከልኪውን ክነብር እየ እሞ፡ ዘምሩን ተሓጐሱን፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ መጥቼ በመካከልሽ እኖራለሁና ዘምሪ ደስም ይበልሽ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ መጥቼ በመካከልሽ እኖራለሁና ዘምሪ ደስም ይበልሽ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተነሡ! ተነሡ! ከሰሜን ምድር ሽሹ፥ ይላል ጌታ፤ እንደ አራቱ የሰማይ ነፋሳት በትኛችኋለሁና፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጽዮነ አሳዉ፥ የጽተነ ናሸትተ! አያዉ ጎፐ፥ ታን ያደ ህንተ ግዶን ደአና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday hawaadan yaagee; «S'iyoone asaw, yes's'itenne nashetite! Ayaw gooppe, taani yaade hintte giddon de'ana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hanne Xiyoone nayee ane ilila; ufayetta; tani yaada ne giddon daana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃኔ ጺዮኔ ናዬ ኣኔ ኢሊላ፤ ኡፋዬታ፤ ታኒ ያዳ ኔ ጊዶን ዳና» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ያዳ ህንተ ግዶን ዳና ግሾ፥ ፅዮነ አሳዉ፥ ዛማርተ፤ ኡፋይትተ!” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani yada hinte giddon daana gisho, Xiyoone asaw, zamarite; ufaytite!” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የጽዮን ልጅ ሆይ፤ እልል በዪ፤ ደስም ይበልሽ፤ እኔ እመጣለሁና፤ በመካከልሽም እኖራለሁ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እኔ መጥቼ በመካከላችሁ ስለምኖር የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ! ዘምሩ! ደስም ይበላችሁ!” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኦ ጓል ፅዮን፥ ኣነ መፂአ ኣብ ማእኸልኪ ኽነብር እየሞ፥ ዕልል በሊ ዘምሪ ደስውን ይበልኪ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቲ ጓል ጸዮን፡ እንሆ፡ እመጽእ አሎኹ፡ ኣብ ማእክልኪ ኸአ ክነብር እየ እሞ፡ እልል በሊ ተሐጎሲውን፡ ይብል እግዚኣብሄር።