Zechariah 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ጐየ፣ ነዚ መንእሰይ እዚ ተዛረቦ እሞ በሎ፦ የሩሳሌም በቲ ኣብኣ ዘሎ ብዝሒ ህዝብን ከብትን ከም መካበብቲ ብዘይ መናድቕ ክትነብር እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሩጥ፥ ይህንም ጕልማሳ እንዲህ በለው፦ ኢየሩሳሌም በውስጥዋ ካሉት ሰዎችና እንስሶች ብዛት የተነሣ ቅጥር እንደሌላቸው መንደሮች ሆና ትኖራለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለው። ሩጥ፥ ይህንም ጕልማሳ እንዲህ በለው። ኢየሩሳሌም በውስጥዋ ካሉት ሰዎችና እንስሶች ብዛት የተነሣ ቅጥር እንደሌላቸው መንደሮች ሆና ትኖራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም፦ “እነዚህ የመጡት ምን ሊሠሩ ነው?” አልኩት። እርሱም፦ “አንድ ሰው ራሱን ቀና ማድረግ እስኪሳነው ድረስ እነዚህ ቀንዶች ይሁዳን የበተኑ ናቸው፤ እነዚህ ግን ሊያስፈራሯቸው፥ የይሁዳንም አገር ለመበተን ቀንዳቸውን ያነሡትን የአሕዛብን ቀንዶች ሊቆርጡ መጥተዋል” ብሎ ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዎጻ፤ ባደ ሄ ያላጋ ብታንያ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘አሳነ መህያ ዳሮተፐ ደንዴዳዋን የሩሳላመ ካታማ ዩሹ ድርሳ ግምቢ ባይና ካታማዳን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa hawaadan yaageedda; «Wos's'a; baade he yalaga bitaniyaa, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Asaanne mehiyaa darotetsaappe denddeeddawaan Yerusaalame katamaa yuushshuu dirssaa gimbbii baynna katamaadan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtidi izas, «Woxxa baada hessa naateththa addezas, ‹Yerusalaamey izin diza asa daroteththafenne mehe daroteththafe dendoyssan katamaa yuushon gimbe dirsa koshshenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲዲ ኢዛስ፥ «ዎጻ ባዳ ሄሳ ናቴ ኣዴዛስ፥ ‹ዬሩሳላሜይ ኢዚን ዲዛ ኣሳ ዳሮቴፌኔ ሜሄ ዳሮቴፌ ዴንዶይሳን ካታማ ዩሾን ጊምቤ ዲርሳ ኮሼና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይዳ ኪታንቾይ፥ “ዎፃ ባዳ፥ ናአተ አድያኮ፥ ‘የሩሳላመን ዳሮ አስነ ዳሮ መሄይ ዳና ግሾ፥ ካታማ ዩሾን ግምበ ድርስ ኮሸና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yida kiitanchoy, “Woxa bada, na7atetha addiyako, ‘Yerusalaamen daro asinne daro mehey daana gisho, katamaa yuushon gimbe dirsi koshshenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም አለው፣ “ሩጥና ለዚያ ጕልማሳ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘በውስጧ ካለው የሰውና የከብት ብዛት የተነሣ፣ ኢየሩሳሌም ቅጥር እንደሌላት ከተማ ትሆናለች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የመጀመሪያው መልአክ ሁለተኛውን እንዲህ አለው፦ “የመለኪያ ገመድ ወደያዘው ወጣት በሩጫ ሂድና ‘በኢየሩሳሌም ብዙ ሕዝብና ብዙ እንስሶች ስለሚገኙ ትልቅ ግንብ መሥራት ያዳግታል’ ብለህ ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ በሎ፦ “ጕየ፥ ነቲ ጐበዝ፥ ከምዙይ ኢልካ ንገሮ፦ ኢየሩሳሌም፥ ኣብ ውሽጣ ኻብ ዘሎ ብዝሒ ሰብን ከፍትን ዝተልዓለ፥ ቅፅሪ ኸም ዘይብላ ኸተማ ኽትከውን እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸአ፡ ጎየ፡ ነዚ ጎበዝ እዚ፡ ዮርሳሌም፡ ሰብን እንስሳን ኣብ ማእከላ ስለ ዝበዝሑ፡ ከም ብዘይ መካበብያ ዘላ ኸተማ ኽትነብር እያ፡ እግዚኣብሄርውን፡ ኣነ ኣብ ዙርያኣ መካበብያ ዘላ ኸተማ ኽትነብር እያ፡ እግዚኣብሄርውን ፡ ኣነ ኣብ ዙርያኣ መካበብያ ሓዊ ክኾነላ፡ ኣብ ማእከላውን ንኽብሪ ክኸውን እየ፡ ይብል አሎ ኢልካ ንገሮ በሎ።