Zechariah 2:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሆይ፡ ወጺእኩም ካብ ምድሪ ሰሜን ህደሙ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ከም ኣርባዕተ ንፋሳት ሰማይ ዘርጊሐኩም እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ሆይ፥ ከሰሜን ምድር ሽሹ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እንደ አራቱ የሰማይ ነፋሳት በትኛችኋለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ሆይ፥ ከሰሜን ምድር ሽሹ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እንደ አራቱ የሰማይ ነፍሳት በትኛችኋለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም፦ “አንተ ወዴት ነው የምትሄደው?” አልኩት። እርሱም፦ “ኢየሩሳሌምን ልለካትና ወርድና ርዝመቷ ስንት መሆኑን ለማየት ነው የምሄደው” አለኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ አሳ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ህንተና ኡባ ሳን ላላድ። ሽን ሀእ ሁጲሳ ባጋ ጋድያፐ ባቃቲደ ክችተ!” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday bare asaa hawaadan yaagee; «Taani hinttena ubba saan laalaad. Shin ha"i huup'issa bagga gadiyaappe bak'atiide kichchite!» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ba deraa, «Ta kase inttena oyddu bagga laalladis; ha7i gidikko pudeha baggafe baqati kezite; haa yiite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ዴራ፥ «ታ ካሴ ኢንቴና ኦይዱ ባጋ ላላዲስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ፑዴሃ ባጋፌ ባቃቲ ኬዚቴ፤ ሃ ዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ህንተና ቢታ ኦይዱ ባጋ ላልዳ ግሾ፥ ያፐ ከይተ፤ ኤለ ከይተ፤ ፑደሀ ባጋ ቢታፈ ባቃትተ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani hintena biitta oyddu baggaa laallida gisho, yaape keyite; elle keyite; pudeha bagga biittafe baqatite” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ኑ! ኑ! ውጡ፤ ከሰሜን ምድር አምልጡ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ለአራቱ የሰማይ ነፋሳት በትኛችኋለሁና” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በየአራቱም ማእዘን በትኜአችሁ ነበር፤ አሁን ግን ከሰሜን ምድር ተነሥታችሁ ሽሹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ ኸምቶም ኣርባዕተ ንፋሳት ሰማይ በቲነኩም እየሞ፥ ይብል እግዚኣብሄር፤ ሕዚ ግና ተስኡ! ተስኡ! ካብ ሃገር ሰሜን ህደሙ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር፡ ኣነ ኸምቶም ኣርባዕተ ንፋሳት ሰማይ በቲነኩም እየ፡ ይብል አሎ እሞ፡ ተንስኡ፡ ተንስኡ፡ ካብ ሃገር ሰሜን ህደሙ፡ ይብል እግዚኣብሄር።