Zechariah 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድሕሪ እቲ ክብሪ ናብቶም ዝዘመትኩምዎም ኣህዛብ ለኣኸኒ። ምኽንያቱ ዝትንክፈካ ንኣፕል ዓይኑ እዩ ዝትንክፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ ከክብሩ በኋላ ወደ በዘበዙአችሁ አሕዛብ ልኮኛል፣ የሚነካችሁ የዓይኑን ብሌን የሚነካ ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። ከክብሩ በኋላ ወደ በዘበዙአችሁ አሕዛብ ልኮኛል፤ የሚነካችሁ የዓይኑን ብሌን የሚነካ ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሩጥ፥ ይህንም ጎልማሳ እንዲህ በለው፦ ኢየሩሳሌም በውስጥዋ ካሉት ሰዎችና እንስሶች ብዛት የተነሣ ቅጥር እንደሌላቸው መንደሮች ትሆናለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ባረ ቦንቹዋ ቆንጭሳና ማላ፥ ባረ አሳ ቦንቄዳ ካዉተቱዋኮ ታና ኪቲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተና ቦችያዌ ታ አይፍያ ቡሉዋ ቦቼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday bare bonchchuwaa k'onc'c'issana mala, bare asaa bonk'k'eedda kawutetsatuwaakko taana kiittiidde, hawaadan yaageedda; «Hinttena bochchiyaawe ta ayfiyaa buluwaa bochchee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqqama GODAY: ba bonchcho qonccisana mala ba asaa bonqqidayta kawoteththaako tana kiittides; inttena bochchizay taas ayfe ciro bochchiza mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፡ ባ ቦንቾ ቆንጪሳና ማላ ባ ኣሳ ቦንቂዳይታ ካዎቴኮ ታና ኪቲዴስ፤ ኢንቴና ቦቺዛይ ታስ ኣይፌ ጪሮ ቦቺዛ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ እያ ቦንቹዋ ቆንጭሳና መላ፥ ባ አሳ ቦንቅዳ ካዎተታኮ ታና ኪትድ፥ “ህንተና ቦችያ ኡራይ እያ አይፍያ ቡሉዋ ቦቼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday iya bonchuwa qoncisana mela, ba asaa bonqida kawotethatako tana kiittidi, “Hintena bochiya uray iya ayfiya buluwa bochees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላልና፤ “ካከበረኝና በዘረፏችሁ አሕዛብ ላይ ከላከኝ በኋላ፣ የሚነካችሁ የዐይኑን ብሌን ይነካል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተን የሚነካ የእርሱን ዓይን ብሌን እንደሚነካ ሆኖ ይቈጠራል። የክብር ጌታ በበዘበዙአችሁ ሕዝቦች ላይ በላከኝ ጊዜ የተናገራቸው ቃላት እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ድሕሪ ኽብሩ ናብቶም ዝዘመትኹም ኣህዛብ ልኢኹኒ እዩ፤ ዝነኽአኩም ብሌን ዓይኑ ዝነክእ እዩሞ።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ እቲ ንኣኻትኩም ዚትንክስ፡ መርዓት ዓይኑ እዩ ዚትንኪ እሞ፡ ስለ ኽብሩ ናብቶም ዝዝመቱኹም ኣህዛብ ለአኸኒ።