Zechariah 3:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ ኦ ሰይጣን፡ እግዚኣብሄር ይገንሓካ! እወ፡ እቲ ንየሩሳሌም ዝሓረየ እግዚኣብሄር ይገንሓካ። ካብ ሓዊ እተቐንጠጠ መቃጸሊዶ ኣይኰነን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፣ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፣ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን። ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “ሰይጣን ሆይ፥ ጌታ ይገሥጽህ፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ ጌታ ይገሥጽህ! በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴጻና፥ “ሴጻናዉ፥ መና ጎዳይ ኔና ሴሮ፤ የሩሳላመ ዶሬዳ መና ጎዳይ ኔና ሴሮ! ሀ ብታኒ ታማፐ ከሲደ አቴዳ ጺፋ ማላ ግደኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sees'aanaa, «Sees'aanaw, Med'inaa Goday neena seero; Yerusaalame dooreedda Med'inaa Goday neena seero! Ha bitanii tamaappe kesiide atteeda s'iifaa mala gidennee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY qasse Xala7e, «Haysso Xala7e GODAY nena seero; Yerusalaame doorida GODAY nena hanqo; hayssi addezi tamappe attida durca gidennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ቃሴ ጻላኤ፥ «ሃይሶ ጻላኤ ጎዳይ ኔና ሴሮ፤ ዬሩሳላሜ ዶሪዳ ጎዳይ ኔና ሃንቆ፤ ሃይሲ ኣዴዚ ታማፔ ኣቲዳ ዱርጫ ጊዴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ፃላህያዉ፥ ጎዳይ ነና ሴሮ፤ የሩሳላመ ዶርዳ ጎዳይ ነና ሴሮ! ሀ አደይ ታማፐ አትዳ ዱንቻ መላ ግደኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Xalahiyaw, Goday nena seero; Yerusalaame doorida Goday nena seero! Ha addey tamape attida duncha mela gidennee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “አንተ ሰይጣን፤ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ ይህ ሰው ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔርም መልአክ ሰይጣንን “አንተ ሰይጣን! እግዚአብሔር ይገሥጽህ! ኢየሩሳሌምን የሚወድ እግዚአብሔር ይገሥጽህ! ይህ ሰው እኮ ከእሳት ውስጥ ተርፎ እንደ ወጣ እንጨት ነው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ነቲ ሰይጣን “ኣታ ሰይጣን፥ እግዚኣብሄር ይገስፅካ፤ እቲ ንኢየሩሳሌም ዝሓረያ እግዚኣብሄር ይገስፅካ፤ እዝ ሰብ እዙይ ካብ ሓዊ ኸም ዝተመንጠለ ትንታግዶ ኣይኮነን?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ ኣታ ሰይጣን፡ እግዚኣብሄር ይግናሕካ፡ እቲ ዮርሳሌም ዝሐረያ እግዚኣብሄር ይግናሕካ፡ እዝስ ካብ ሓዊ እተመንጠለ እያድዶ ኣይኮነን በሎ።