Zechariah 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ብመገደይ እንተ ተመላለስካን መምርሒታተይ እንተ ተኣዘዝካን፡ ንቤተይ እውን ፍረድ፡ ኣጸድታተይ እውን ሓልው፡ ኣብ መንጎ እቶም ደው ኢሎም ዘለዉውን ክትመላለሱሉ ቦታ ክህበኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመንገዴ ብትሄድ ትእዛዜንም ብትጠብቅ፥ በቤቴ ላይ ትፈርዳለህ፥ አደባባዮቼንም ትጠብቃለህ፥ በዚህም ከቆሙት ከእነዚህ ጋር መግባትን እሰጣለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመንገዴ ብትሄድ ትእዛዜንም ብትጠብቅ፥ በቤቴ ላይ ትፈርዳለህ፥ አደባባዮቼንም ትጠብቃለህ፥ በዚህም ከቆሙት ከእነዚህ ጋር መግባትን እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በመንገዴ ብትሄድ ትእዛዜንም ብትጠብቅ፥ በቤቴ ላይ ትፈርዳለህ፥ አደባባዮቼንም ትጠብቃለህ፤ እኔም በዚህ ስፍራ ከቆሙት ጋር ስፍራን እሰጥሃለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን ታ ኦግያን ሀመቶፐነ ታ አዛዙዋ ናጎፐ፥ ኔን ታ ጌሻ ጎልያ አይሳና፤ ታ ዳባባንካ አዎታና። ቃይ ሀዋን ኤቄዳዋንቱና እትፐ ኔን ገልያ ማታ ታን ነዉ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Neeni ta ogiyaan hamettooppenne ta azazuwaa naagooppe, neeni ta Geeshsha Golliyaa ayissana; ta dabaabankka aawotana. K'ay hawaan ek'k'eeddawanttuna ittippe neeni geliyaa maataa taani new immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Ne ta ogen biikko, ne ta azazo naagikko ta keeththa ne ayssana; gibbezasikka ne aawatana. Qasseka hayssan eqqidaytara issife ne gelana malanne kezana mala ta nees maata immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ኔ ታ ኦጌን ቢኮ፥ ኔ ታ ኣዛዞ ናጊኮ ታ ኬ ኔ ኣይሳና፤ ጊቤዛሲካ ኔ ኣዋታና። ቃሴካ ሃይሳን ኤቂዳይታራ ኢሲፌ ኔ ጌላና ማላኔ ኬዛና ማላ ታ ኔስ ማታ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ኔኒ ታ ኦግያን ሄመትኮነ ታ ኪታ ናግኮ፥ ኔኒ ታ ኬ አይሳና፤ ታ ዳባባን አዋታና። ቃስ ሀይሳን ኤቅዳይሳታራ እስፈ ገልያነ ከይያ ማታ ነዉ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees; “Neeni ta ogiyan hemetikonne ta kiita naagiko, neeni ta keethaa aysana; ta dabaaban aawatana. Qassi haysan eqidaysatara issife geliyanne keyiya maata new immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘በመንገዴ ብትሄድ፣ ትእዛዜንም ብትጠብቅ፣ ቤቴን ታስተዳድራለህ፤ በአደባባዮቼም ላይ ኀላፊ ትሆናለህ፤ በዚህ በቆሙት መካከል ቦታ እሰጥሃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል አለው፦ “አካሄድህ እንደኔ ፈቃድ ቢሆን፥ ያዘዝኩህንም ሁሉ ብታደርግ፥ በቤተ መቅደሴ የአስተዳዳሪነትን፥ በአደባባዮቼም የበላይነትን ሥልጣን እሰጥሃለሁ፤ እዚህ ከቆሙት መላእክት ጋር በእኔ ፊት መግባትና መውጣት እንድትችል ባለሟልነትን እሰጥሃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ብመንገደይ እንተ ኼድካ፥ ትእዛዛተይውን እንተ ሓሊኻ፥ ኣብ ቤተይ ክትፈርድ ኢኻ፤ ንኣደባባየይውን ክትሕሉ ኢኻ፤ ኣብዙይ ኣብ ማእኸል እዞም ቆይሞም ዘለዉ፥ ቦታ ኽህበካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ ብመገደይ እንተ ተመላለስካ፡ ነቲ ዝኣዘዝኩኻውን እንተ ሐሎኻስ፡ ንቤተይ ክትፈርዳ፡ ንኣጸደይ ከአ ክትሕልዋ ኢኻ፡ ምስ እዞም ኣብዚ ቖይሞም ዘለዎ ቦታ ኽህበካ እየ።