Zechariah 4:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣታ ዓብዪ ከረን መን ኢኻ፧ ኣብ ቅድሚ ዘሩባቤል ቆላ ክትኮኑ ኢኹም፡ ንሱ ድማ እምኒ መቓብሩ ብጭድርታን ኣውያትን ከውጽእ እዩ፡ ምሕረት ምሕረት!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቅ ተራራ ሆይ፥ አንተ ምንድር ነህ? በዘሩባቤል ፊት ደልዳላ ሜዳ ትሆናለህ፣ ሰዎችም፦ ሞገስ፥ ሞገስ ይሁንለት ብለው እየጮኹ እርሱ መደምደሚያውን ድንጋይ ያወጣል ብሎ ተናገረኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላቅ ተራራ ሆይ፥ አንተ ምንድር ነህ? በዘሩባቤል ፊት ደልዳላ ሜዳ ትሆናለህ፤ ሰዎችም። ሞገስ፥ ሞገስ ይሁንለት ብለው እየጮኹ እርሱ መደምደሚያውን ድንጋይ ያወጣል ብሎ ተናገረኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቅ ተራራ ሆይ፥ አንተ ማን ነህ? በዘሩባቤል ፊት ደልዳላ ሜዳ ትሆናለህ፤ ሰዎችም፦ ‘ሞገስ ይሁንለት! ሞገስ ይሁንለት!’ ብለው እየጮኹ እርሱ የመደምደሚያውን ድንጋይ ያወጣል” ብሎ ነገረኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎልቃማ ደርያዉ፥ ኔን አዬ? ኔን ዛሩባቤላ ስንን ልጲ ጌዳ ደምባ ግዳና። ቃይ ዛሩባቤል ጌሻ ጎልያ ኬጽ ፖሊደ፥ ዉርሰ ሹቻ ፑደ ከስያ ዎደ አሳይ፥ “ሀሹ! ሀሹ ፖለቴ!” ያጋና’ ያጌዳ።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wolk'k'aama deriyaw, neeni ayee? Neeni Zarubaabeela sintsan lip'i geedda dembba gidana. K'ay Zarubaabeeli Geeshsha Golliyaa kees's'i poliide, wurssetsa shuchchaa pude kessiyaa wode asay, «Hashshu! Hashshu polettee!» yaagana› yaageedda.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Haysso gita zumazo ne aazee? Ne Zerubaabele sinththan tidhdhi gida demba gidana; qasse Zerubaabeley Xoossa Keeththa keexxi giigidi qustte shuchcha pude kessiza wode asay, ‹Hashshu hashshu lo7on polettides› gi sabbana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃይሶ ጊታ ዙማዞ ኔ ኣዜ? ኔ ዜሩባቤሌ ሲንን ቲ ጊዳ ዴምባ ጊዳና፤ ቃሴ ዜሩባቤሌይ ጾሳ ኬ ኬጺ ጊጊዲ ቁስቴ ሹቻ ፑዴ ኬሲዛ ዎዴ ኣሳይ፥ ‹ሃሹ ሃሹ ሎኦን ፖሌቲዴስ› ጊ ሳባና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግታ ዙማዉ፥ ኔኒ አይቤ? ኔኒ ዛሩባበላ ስንን ልች ግዳ ደምባ ግዳና። ዛሩባበል ፆሳ ኬ ኬፅ ፖልድ፥ ዉርሰ ሹቻ ከስያ ዎደ አሳይ፥ ‘ሀሹ! ሀሹ ፖለትስ’ ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gita zumaw, neeni aybee? Neeni Zarubaabela sinthan lichi gida demba gidana. Zarubaabeli xoossa keethaa keexi polidi, wursetha shuchaa kessiya wode asay, ‘Hashshu! Hashshu poletis’ ” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ታላቅ ተራራ ሆይ፤ አንተ ምንድን ነህ? በዘሩባቤል ፊት ደልዳላ ሜዳ ትሆናለህ፤ ሰዎች፣ ‘ሞገስ ይሁንለት! ሞገስ ይሁንለት!’ ብለው እየጮኹ፣ እርሱ መደምደሚያውን ድንጋይ ያወጣል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ተራራ በፊትህ የተደቀነው መሰናክል ሁሉ ይወገዳል፤ ቤተ መቅደሱንም መልሰህ ትሠራለህ፤ የመደምደሚያውንም ድንጋይ በስፍራው መልሰህ በምታኖርበት ጊዜ ሕዝቡ ‘እንዴት ውብ ነው! ውብ ነው!’ እያሉ የደስታ ድምፅ ያሰማሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣታ ዓብዪ እምባ፥ ንስኻ እንታይ ኢኻ? ኣብ ቅድሚ ዘሩባቤል፥ ለጥ ዝበለ ሜዳ ኽትከውን ኢኻ፤ ሰባት ሞገስ ይኹነሉ ኢሎም እናድመፁ፥ ንሱ ነቲ መዛዘሚ እምኒ ኸውፅኦ እዩ” ኢሉ ተናገረኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ንሱ መለሰ፡ እዚ እቲ ንዘሩባቤል ዚኸውን ቃል እግዚኣብሄር እዩ፡ ብመንፈሰይ እምበር፡ ብኽእለትን ብሓይልን ኣይኮነን፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ኣታ ዓብዩ ኸረን፡ መን ኢኻ፡ ኣብ ቅድሚ ዙሩባቤል ጎልግሎ ክትከውን ኢኻ። ጸጋ ጸጋ ንእኡ፡ እናተባህለ ኺጭደር ከሎ ነቲ እምኒ ርእሲ ኸውጽኦ እዩ፡ ኢሉ ነገረኒ።