Zechariah 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ነቲ እተዛረበኒ መልኣኽ፡ ነቲ ኤፋ ናበይ እዮም ዚወስድዎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ፦ እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል? አልሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ። እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል? አልሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእኔም ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ፦ “እነዚህ የኢፍ መስፈሪያውን ወዴት ይወስዱታል?” አልኩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ታን ታናና ሃሳይያ ኪታንቻ፥ “ሀዋንቱ ቁንኣ ሀቃ አፊኖ?” ያጋደ ኦቻድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, taani taananna haasayiyaa kiitanchchaa, «Hawanttu k'un"aa hak'a afiino?» yaagaade oochchaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tanikka tanara haasayza kiitanchchaza, «Hayti daachchaa awa efizoo?» ga oychchadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒካ ታናራ ሃሳይዛ ኪታንቻዛ፥ «ሃይቲ ዳቻ ኣዋ ኤፊዞ?» ጋ ኦይቻዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኪታንቹዋኮ፥ “ሀይሳቲ ዳቹዋ አዉ ኤፎና?” ያጋዳ ኦይቻስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani kiitanchuwako, “Haysati daachuwa awu efoona?” yaagada oychas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረውንም መልአክ፣ “ቅርጫቱን የሚወስዱት ወዴት ነው?” አልሁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረውን መልአክ “ቅርጫቱን ወዴት ነው የሚወስዱት?” ብዬ ጠየቅሁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከዓ “ነዝ መስፈሪ ኢፍ፥ ናበይ እየን ዝወስዳኦ ዘለዋ?” በልክዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነት ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከኣ፡ ነዚ ኤፋ ናበይ እየን ዚወስዳኦ ዘለዋ፡ በልክው።