Zechariah 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣዒንተይ ኣልዒለ ጠመትኩ፡ እንሆ ድማ ክልተ ኣንስቲ ወጻ፡ ንፋስ ድማ ኣብ ኣኽናፈን ነበረ። ከም ኣኽናፍ ዕንቅርቢት ዚመስል ኣኽናፍ ነበሮም እሞ፡ ኣብ መንጎ ምድርን ሰማይን ኤፋ የልዕሉ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዓይኖቼንም አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ ነፋስም በክንፎቻቸው ነበረ፣ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፣ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዓይኖቼንም አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ ነፋስም በክንፎቻቸው ነበረ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ዐይኖቼን አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁለት ሴቶች ወጡ፥ በክንፎቻቸውም ነፋስ ነበረ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን ቁ ጋደ ጼልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ቀፍያን ጫርኩ ደእያ ላኡ ማጫ አሳቱ ይያዋንታ በኣድ፤ ኡንቱንቱ ቀፊ ሾርትያ ቀፍያ ማላ። ኡንቱንቱ ሄ ኬሻ ሳኣፐነ ሳሉዋፐ ግዶ ፑደ ደንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, taani d'ok'k'u gaade s'eelliyaa wode, unttunttu k'efiyaan c'arkkuu de'iyaa laa"u mac'c'a asatuu yiyaawantta be'aad; unttunttu k'efii shortiyaa k'efiyaa mala. Unttunttu he keeshshaa sa'aappenne saluwaappe giddoo pude dentseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye tani pude dhoqqu ga xeellishin isttas qefetan carkoy diza nam7u maccassata be7adis; isttas qefeykka kafo wole qefe mala; istti he daachchoza denththi ekkidi pude salo piradhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ፑዴ ቁ ጋ ጼሊሺን ኢስታስ ቄፌታን ጫርኮይ ዲዛ ናምኡ ማጫሳታ ቤኣዲስ፤ ኢስታስ ቄፌይካ ካፎ ዎሌ ቄፌ ማላ፤ ኢስቲ ሄ ዳቾዛ ዴን ኤኪዲ ፑዴ ሳሎ ፒራዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ ቁ ጋዳ ፄልያ ዎደ ኤንታ ቀፍያን ጫርኮይ ደእያ፥ ፕራያ ናምኡ ማጫሳታ በአስ። ኤንታ ቀፈይ ጎሎ ቀፈ መላ ምኖ፤ ኤንቲ ዳቹዋ ሳአፐ ድንድ ኤክድ ፕራዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye taani dhoqu gada xeelliya wode enta qefiyan carkoy de7iya, piradhiya nam7u maccasata be7as. Enta qefey gollo qefe mela mino; enti daachuwa sa7ape dinthidi ekidi piradhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ወደ ላይ ተመለከትሁ፤ እነሆም፣ ከፊቴ ሁለት ሴቶች ነበሩ፤ በክንፎቻቸውም ነፋስ ነበር፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ነበሩ፤ የኢፍ መስፈሪያውንም በምድርና በሰማይ መካከል አነሡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቀና ብዬ ስመለከት እነሆ ሁለት ሴቶች እየበረሩ ወደ እኔ መጡ፤ ክንፎቻቸውም እንደ ሽመላ ክንፎች ብርቱዎች ነበሩ። እነርሱም ያንን ቅርጫት ከመሬት አንሥተው ወደ ሰማይ ይዘውት በረሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊሰ ኣዒንተይ ኣልዒለ ጠመትኩ፤ እንሆ ኽልተ ኣንስቲ ወፃ፤ ኣብ ኣኽናፈንውን ንፋስ ነበረ። ኣኽናፈን ከም ኣኽናፍ ራዛ ነበራ፤ ነቲ መስፈሪ ኢፍውን፥ ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ኣልዓላኦ።
Amharic Tigrinya 2011
ነት ዝዛረበኒ ዝነበረ መልኣኽ ከኣ፡ ነዚ ኤፋ ናበይ እየን ዚወስዳኦ ዘለዋ፡ በልክው።