Zechariah 8:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እወ፡ ብዙሓት ህዝብታትን ሓያላት ህዝብታትን ኣብ የሩሳሌም ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኪደልይዎን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪጽልዩን ኪመጹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ብዙ ወገኖችና ኃይለኞች አሕዛብ በኢየሩሳሌም የሠራዊትን ጌታ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ፥ እግዚአብሔርንም ይለምኑ ዘንድ ይመጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብዙ ወገኖችና ኃይለኞች አሕዛብ በኢየሩሳሌም የሠራዊትን ጌታ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ፥ እግዚአብሔርንም ይለምኑ ዘንድ ይመጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብዙ ወገኖችና ኃይለኛ አሕዛብም በኢየሩሳሌም የሠራዊትን ጌታ ለመፈለግ፥ ጌታንም ለመለመን ይመጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ዳሮ አሳይነ ዎልቃማ ካዉተቱ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ኮያናዉነ ዎሳናዉ የሩሳላመ ያና’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay daro asaynne wolk'k'aama kawutetsatuu Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa koyanawunne woossanaw Yerusaalame yaana› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daro dereynne wolqqama kawotikka Ubbaafe Wolqqama GODAA koyanaassinne iza woossanaas Yerusalaame yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳሮ ዴሬይኔ ዎልቃማ ካዎቲካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኮያናሲኔ ኢዛ ዎሳናስ ዬሩሳላሜ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ዳሮ አሳይነ ዎልቃማ ካዎተት ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ኮያናዉነ ዎሳናዉ የሩሳላመ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi daro asaynne wolqaama kawotethati Ubbaafe Wolqaama Godaa koyanawunne woossanaw Yerusalaame yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብዙ ሕዝብና ኀያላን መንግሥታትም እግዚአብሔር ጸባኦትን ለመፈለግና ለመለመን ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ለመስገድና የእርሱንም በረከት ያገኙ ዘንድ ለመጸለይ ብዙ ሰዎችና ታላላቅ ሕዝቦች ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዙሓት ወገናትን ሓያላት ኣህዛብን፥ ንጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ንምድላይን ንምልማንን፥ ናብ ኢየሩሳሌም ክመፁ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ብዙሓት ህዝብታትን ሓያላት ኣህዛብን ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ዮርሳሌም ኪደልይዎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከአ ኪምህለሉስ ኪመጹ እዮም።