Zephaniah 1:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ነበርቲ ማክቴስ፡ ኵሎም ነጋዶ ተቘሪጾም እዮም እሞ፡ ንብዓት። ብሩር ዝለበሱ ኩሎም ይጸንቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ በመክቴሽ የምትኖሩ ሆይ፥ የከነዓን ሕዝብ ሁሉ ጠፍተዋልና፥ ብርም የተሸከሙ ሁሉ ተቈርጠዋልና አልቅሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ በመክቴሽ የምኖሩ ሆይ፥ የከነዓን ሕዝብ ሁሉ ጠፍተዋልና፥ ብርም የተሸከሙ ሁሉ ተቈርጠዋልና አልቅሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ በመክቴሽ የምትኖሩ ሆይ አልቅሱ፥ የከነዓን ሕዝብ ሁሉ ይጠፋሉና፥ ብርም የሚመዝኑ ሁሉ ይቆረጣሉና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ካታማዉ ህርክ ባጋና ደእያዋንቶ፥ ዬክተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄዋን ዛልእያ ኡባቱ ዬድኖ፤ አሌቆ ሀንያ ብራ ዛልእያዋንቱካ ሀይቂ ዉሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, katamaw hirkki baggana de'iyaawanttoo, yeekkite; ayaw gooppe, hewan zal"iyaa ubbatuu d'ayeeddino; aleek'k'oo haniyaa biraa zal"iyaawanttukka hayk'k'i wureeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno Makitesha giyan dizaytoo! Waassite; gaasoykka izan zal7iza zal7anchchati ubbay wurana; biran zal7izaytikka ubbay hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ማኪቴሻ ጊያን ዲዛይቶ! ዋሲቴ፤ ጋሶይካ ኢዛን ዛልኢዛ ዛልኣንቻቲ ኡባይ ዉራና፤ ቢራን ዛልኢዛይቲካ ኡባይ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ካታማስ ጋርሳ ባጋን ደኤይሳቶ፥ ዬክተ። ያን ዛልእያ ኡባይ ይዶሶና፤ ብራ ኦይክዳይሳት ሀይቅ ዉርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, katamaas garsa baggan de7eysato, yeekite. Yan zal7iya ubbay dhayidosona; bira oykidaysati hayqi wuridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንት በመክቴሽ ገበያ የምትኖሩ ዋይ በሉ፤ ነጋዴዎቻችሁ ሁሉ ይደመሰሳሉ፤ በብር የሚነግዱትም ሁሉ ይሞታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ከከተማው በታችኛው ክፍል የምትኖሩ ሁሉ ነጋዴዎቻችሁ ስለሚወገዱና በብር የሚነግዱ ሁሉ ስለሚጠፉ ይህን ድምፅ በምትሰሙበት ጊዜ ‘ዋይ! ዋይ!’ እያላችሁ አልቅሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ ህዝቢ ከነዓን ጠፊኡ፥ እቶም ብሩር ዝተሸከሙ ጠፊኦም እዮም እሞ፥ ኣቱም ኣብ መኽቴሽ እትነብሩ ብኸዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ ህዝቢ ኸነኣን ጠፊኡ፡ እቶም ብሩር እተሰከሙ ኹላቶም ጸኒቶም እዮም እሞ፡ ኣቱም ኣብ መኽቴሽ እትነብሩ፡ ብኸዩ።