Zephaniah 1:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንየሩሳሌም ብቐንዴል ክምርምሮ እየ፡ ነቶም ኣብ ልቦም ዝዓረፉ፡ እግዚኣብሄር ጽቡቕን ክፉእን ኣይገብርን እዩ ዝብሉ ሰባት ድማ ክበጽሖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ዘመን ኢየሩሳሌምን በመብራት እመረምራለሁ፣ በአተላቸውም ላይ የሚቀመጡትን፥ በልባቸውም፦ እግዚአብሔር መልካምን አያደርግም፥ ክፉም አያደርግም የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ዘመን ኢየሩሳሌምን በመብራት እመረምራለሁ፤ በአተላቸውም ላይ የሚቀመጡትን፥ በልባቸውም። እግዚአብሔር መልካምን አያደርግም፥ ክፉም አያደርግም የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ዘመን ኢየሩሳሌምን በመብራት እፈትሻለሁ፤ በአተላቸውም ላይ የሚረጉትን፥ በልባቸውም፦ “ጌታ መልካምም ክፉም አያደርግም” የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጋላስ ታን የሩሳላመ ግዱዋ ጾምፕያን ኮያና፤ ህርግ ባይናን ዎፑ ግ ኡቲደ፥ ባረንቱ ዎዛናን፥ ‘መና ጎዳይ ሎኦባነ ኦና፤ ኢታባነ ኦና’ ያግያዋንታ ታን ሙራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gallassi taani Yerusaalame gidduwaa s'omppiyaan koyana; hirggi bayinnan woppu gi uttiide, barenttu wozanaan, ‹med'inaa Goday lo"obaanne ootsenna; iitabaanne ootsenna› yaagiyaawantta taani murana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode ta Yerusalaame giddoza xomppera koyana; aykko hirgay baynda badhdhi gi uttidayta, woyne ushshu gacci ekkichchiin orcco bolla attida woyne ushsha mala gididayta, ‹Iita gidiin woykko lo7o gidiin GODAY aykkoka ooththenna› gizayta ta qaxxayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ታ ዬሩሳላሜ ጊዶዛ ጾምፔራ ኮያና፤ ኣይኮ ሂርጋይ ባይንዳ ባ ጊ ኡቲዳይታ፥ ዎይኔ ኡሹ ጋጪ ኤኪቺን ኦርጮ ቦላ ኣቲዳ ዎይኔ ኡሻ ማላ ጊዲዳይታ፥ ‹ኢታ ጊዲን ዎይኮ ሎኦ ጊዲን ጎዳይ ኣይኮካ ኦና› ጊዛይታ ታ ቃጻያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጋላስ ታኒ ፆምፐ ኦይዳ የሩሳላመ ግዱዋ ኮያና። ህርግ ባይና ዎ ኡትድ ባንታ ዎዛናን፥ ‘ጎዳይ ሎኦካ ኢታካ’ ገይሳታ ታኒ ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He gallas taani xompe oythada Yerusalaame gidduwa koyana. Hirgi bayna wodhi uttidi banta wozanan, ‘Goday lo77oka iitaka’ geyisata taani seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ዘመን ኢየሩሳሌምን በመብራት እፈትሻለሁ፤ ተንደላቅቀው የሚኖሩትን፣ በዝቃጩ ላይ እንደ ቀረ የወይን ጠጅ የሆኑትን፣ ‘ክፉም ይሁን መልካም፣ እግዚአብሔር ምንም አያደርግም’ የሚሉትን ቸልተኞች እቀጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በዚያን ቀን መብራት ይዤ ኢየሩሳሌምን እፈትሻለሁ፤ በመንደላቀቅ ኑሮ በአተላ ውስጥ አቅርሮ እንደ ቀረ የወይን ጠጅ የሆኑትንና ‘እግዚአብሔር በጎም ሆነ ክፉ ነገር አያደርግም’ የሚሉትን እቀጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“በቲ ዘመን እቱይ ንኢየሩሳሌም ብመብራህቲ ኽምርምራ እየ፤ ነቶም ኣብ ሓተላኦም እተቐመጡን፥ ብልቦም፥ ‘እግዚኣብሄርስ ፅቡቕ ኮነ ኽፉእ ኣይገብርን እዩ’ ንዝብሉ ሰባት ክቐፅዖም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
በቲ ዘመን እቲ ኪኸውን እዩ፡ ኣነ ንዮርሳሌም ብመብራህቲ ኽጉራጉራ እየ፡ ነቶም ኣብ ሓተላኦም እተቐመጡን ብልቦም፡ እግዚኣብሄርሲ ጽቡቕ ኣይገብር፡ ክፉእውን ኣይገብር፡ ዚብሉን ሰባት ክቐጾዖም እየ።