Zephaniah 1:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ስለ ዝገበሩ፡ ከም ዕዉራት ኪመላለሱ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ጭንቀት ኬምጽእ እየ። ደሞም ድማ ከም ሓመድ፡ ስጋኦም ድማ ከም ሓመድ ክፈስስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ላይ ኃጢአት ሠርተዋልና እንደ ዕውር እስኪሄዱ ድረስ ሰዎችን አስጨንቃለሁ፣ ደማቸውም እንደ ትቢያ፥ ሥጋቸውም እንደ ጕድፍ ይፈስሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ላይ ኃጢአት ሠርተዋልና እንደ ዕውር እስኪሄዱ ድረስ ሰዎችን አስጨንቃለሁ፤ ደማቸውም እንደ ትቢያ፥ ሥጋቸውም እንደ ጕድፍ ይፈስሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰዎች ላይ ጭንቀትን አመጣለሁ፤ እንደ ዕውርም ይሄዳሉ፥ በጌታ ላይ ኃጢአትን ሠርተዋልና፤ ደማቸው እንደ ትቢያ ይፈስሳል፥ ሥጋቸውም እንደ ጉድፍ ይጣላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቱ ጾሳ ናቄዳ ድራዉ፥ ቆቅያዳን ታታፋና ጋካናዉ፥ አሳቱዋ ቦላን ታን መቱዋ አሀና። ኡንቱንቱ ሱይ ድኡዋዳን ጎጋና፤ ኡንቱንቱ አሃይ ፕቱዋዳን ኦለታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Unttunttu S'oossaa naak'k'eedda diraw, k'ook'iyaadan tattaafana gakkanaw, asatuwaa bollan taani metuwaa ahana. Unttunttu suutsay di'uwaadan goggana; unttunttu anhay pituwaadan olettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asay qooqeththo hemettana mala asaa bolla tani ceece yeddana; asay GODAA bolla nagara ooththida gishshas istta suuththi di7o mala gukkana; istta ahaykka buura mala olettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳይ ቆቄ ሄሜታና ማላ ኣሳ ቦላ ታኒ ጬጬ ዬዳና፤ ኣሳይ ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጊሻስ ኢስታ ሱ ዲኦ ማላ ጉካና፤ ኢስታ ኣሃይካ ቡራ ማላ ኦሌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ታና ቆህዳ ግሾ፥ ቆቀዳ ታታፋና ጋካናዉ፥ ኤንታ ቦላ መቶ ኤሀና። ኤንታ ሱይ ድኦዳ ጎጋና፤ ኤንታ አሀይ ፕቶዳ የገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti tana qohida gisho, qooqeda tattafana gakanaw, enta bolla meto ehana. Enta suuthay di7oda goggana; enta ahay pitoda yegetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እንደ ዕውር እንዲራመዱ፣ በሰዎች ላይ ጭንቀት አመጣባቸዋለሁ፤ በእግዚአብሔር ላይ ኀጢአትን ሠርተዋልና። ደማቸው እንደ ትቢያ፣ ሥጋቸውም እንደ ጕድፍ ይጣላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ኃጢአት በመሥራት እኔን ስለ በደሉ እንደ ዕውሮች እስኪደናበሩ ድረስ በሰዎች ላይ ታላቅ መከራ አመጣለሁ፤ ደማቸው እንደ ትቢያ ይፈስሳል፤ ሬሳቸውም እንደ ጒድፍ የትም ይጣላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ሰሪሖም እዮምሞ፥ ከም ዕውር ክሳዕ ዝኸዱ ንሰባት ከጨንቖም እየ፤ ደሞም ከም ማይ ክፈስስ፥ ስጋኦም ከዓ ኸም ጐሓፍ ክጐሓፍ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሰብ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደሉ፡ ከጽብበሎም እየ፡ ከም ዕውራት ድማ ኪመላለሱ እዮም። ደሞም ከም ሐመድ ኪክዖ እዩ፡ ስጋኦም ከአ ከም ጎሓፍ።