Zephaniah 1:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመዓልቲ ቍጥዓ የሆዋ ብሩሮም ኰነ ወርቆም ኬድሕኖም ኣይክእልን እዩ። ብዘላ ምድሪ ግና ብሓዊ ቅንኢኡ ክትውዳእ እያ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ቍጣ ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፣ እርሱም በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ፈጥኖ ይጨርሳቸዋልና ምድር ሁሉ በቅንዓቱ እሳት ትበላለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ቍጣ ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፤ እርሱም በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ፈጥኖ ይጨርሳቸዋልና ምድር ሁሉ በቅንዓቱ እሳት ትበላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌታ የመዓት ቀን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፤ ምድር ሁሉ በቅንዓቱ እሳት ትበላለች፥ እርሱም በምድር የሚኖሩትን ሁሉ አስፈሪ ፍፃሜ ያመጣባቸዋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ሀንቁዋ ጋላስ ኡንቱንቱ ብራ ግድና፥ ኡንቱንቱ ዎርቃይካ ኡንቱንታ አሻናዉ ዳንዳየና። እ ሳኣን ደእያ ኡባ አኬከናን ደእሽን፥ ዉርስ ይሳና፤ ቢታ ኡባይካ አ ሀንቁዋ ታማን ሜተታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa hank'k'uwaa gallassi unttunttu biraa gidina, unttunttu work'k'aykka unttuntta ashshanaw danddayenna. I sa'aan de'iyaa ubbaa akeekenan de'ishshin, wurssi d'ayissana; biittaa ubbaykka Aa hank'k'uwaa taman meetettana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA bashsha gallas istta biraynne worqqay istta ashshanaas dandayenna. Biittay kumeth iza hanqon dhayana; iza zil7eteththa suulen biitta ubbay xuugettana; biitta bolla diza ubbaa bolla qoppontta dishin wurseth ehana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ባሻ ጋላስ ኢስታ ቢራይኔ ዎርቃይ ኢስታ ኣሻናስ ዳንዳዬና። ቢታይ ኩሜ ኢዛ ሃንቆን ያና፤ ኢዛ ዚልኤቴ ሱሌን ቢታ ኡባይ ጹጌታና፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ኡባ ቦላ ቆፖንታ ዲሺን ዉርሴ ኤሃና» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ሀንቆ ጋላስ ኤንታ ብራይነ ኤንታ ዎርቃይ ኤንታ አሸና። እ ሳአን ደእያ ኡባ ቆፖና ይሳና፤ ቢታ ኡባይ እያ ሀንቁዋ ታማን ሜተታና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa hanqo gallas enta biraynne enta worqay enta ashshena. I sa7an de7iya ubbaa qoponna dhaysana; biitta ubbay iya hanquwa taman meetetana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር የቍጣ ቀን፣ ብራቸውም ሆነ ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም።” መላዪቱ ምድር፣ በቅናቱ ትበላለች፤ በምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ፣ ድንገተኛ ፍጻሜ ያመጣባቸዋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ቊጣውን በሚገልጥበት በዚያን ቀን ሰዎችን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፤ እንደ እሳት ባለው ቅናቱ ምድር ሁሉ ትጠፋለች፤ ይህም የሚሆነው በዓለም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በድንገት የሚያልቁ ስለ ሆነ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብመዓልቲ ቝጥዓ እግዚኣብሄር፥ ብሩሮምን ወርቆምን ከድሕኖም ኣይኽእልን፤ ንሱ ኸዓ ንዅሎም እቶም ኣብ ምድሪ ዝነብሩ ቐልጢፉ ኽውድኦም እዩ፤ ግናኸ ዅላ እታ ምድሪ ብሓዊ ቕንኣቱ ኽትነድድ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹላቶም ብድንገት ጥራስ ከጥፍኦም እዩ እሞ፡ በታ መዓልቲ ቑጥዓ እግዚኣብሄርሲ ብሩሮም ወይስ ወርቆም ኣይከናግፎምን እዩ፡ ግናኸ ኩላ እታ ሃገር ብሓዊ ቕንኣቱ ኽትወሐጥ እያ።