Zephaniah 2:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንህዝቢ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንርእሶም ስለ ዝጸረፉን ስለ ዘዕበዩን፡ እዚ ትዕቢቶም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ አላግጠዋልና፥ እየታበዩም ተናግረዋልና ይህ ስለ ትዕቢታቸው ያገኛቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ አላግጠዋልና፥ እየታበዩም ተናግረዋልና ይህ ስለ ትዕቢታቸው ያገኛቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከትዕቢታቸው የተነሣ የሚደርስባቸው ይህ ነው፤ በሠራዊት ጌታ ሕዝብ ላይ አላግጠዋልና፥ በኩራትም ተናግረዋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሞናነ ሞኣበ አሳይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ አሳ ቦላ ቅሊጪድነ ኦቶረቲደ ሃሳዬዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ሀ መቱ ጋካናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amoonanne Moo'aabe Asay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa asaa bolla k'iliic'iiddinne otorettiide haasayeedda diraw, unttunttu bolla ha metuu gakkanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Bantta otoroteththafe dendidayssan istti Ubbaafe Wolqqama Xoossa deraa cayida gishshassinne qidhida gishshas hessi istta bolla gakkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባንታ ኦቶሮቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስቲ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ ዴራ ጫዪዳ ጊሻሲኔ ቂዳ ጊሻስ ሄሲ ኢስታ ቦላ ጋካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ አሳ ቶችዳ ግሾነ ጫይዳ ግሾ፥ ኤንታ ቦላ መቶይ ጋካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Ubbaafe Wolqaama Godaa asaa toochida gishonne cayida gisho, enta bolla metoy gakana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከትዕቢታቸው የተነሣ የሚደርስባቸው ይህ ነው፤ የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ሰድበው ዘብተውበታልና፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሞአብና የዐሞን ሕዝብ በሠራዊት አምላክ በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ ስላፌዙና ስለ ዛቱ ይህ ቅጣት የሚደርስባቸው ለትዕቢታቸው አጸፋ የሚከፈል ዕድል ፈንታቸው ስለ ሆነ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንህዝቢ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣላጊፆምሉን፥ ተዓብዮምሉን እዮም እሞ፥ እዙይ ብሰንኪ ትዕቢቶም ክወርዶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንህዝቢ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ጸሪፎምን ተዐብዮምን እዮም እሞ፡ እዚ ብሰሪ ትዕቢቶም ኪወርዶም እዩ።