Zephaniah 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንዅሎም ኣማልኽቲ ምድሪ ብጥሜት ኬጥፍኦም እዩ እሞ፡ ኬሸግሮም እዩ። ሰብ ድማ ነፍሲ ወከፍ ካብ ስፍራኡ፡ ካብ ኩለን ደሴታት ኣህዛብ ክሰግድዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የተፈራ ይሆናል፥ የምድርንም አማልክት ሁሉ ያከሳቸዋል፣ በአሕዛብም ደሴቶች ሁሉ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በስፍራቸው ሆነው ለእርሱ ይሰግዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የተፈራ ይሆናል፥ የምድርንም አማልክት ሁሉ ያከሳቸዋል፤ በአሕዛብም ደሴቶች ሁሉ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በስፍራቸው ሆነው ለእርሱ ይሰግዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ በእነርሱ ዘንድ የተፈራ ይሆናል፥ የምድርን አማልክት ሁሉ ያጠፋቸዋልና፤ የሕዝቦችም ደሴቶች ሁሉ ላይ የሚኖሩ ሰዎች፥ ሁሉም በያሉበት ሆነው ለእርሱ ይሰግዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡንቱንቱን ያየቴዳዋ ግዳናዋ፤ ቢታን ደእያ ጾሳቱዋ ኡባ እ ይሳና፤ ቃይ ሳኣን ደእያ ካዉተቱዋን ደእያ አሳይ ኡባይ ባረ ደእያ ሳን ደእያ ሳን አዉ ጎይናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday unttunttun yayetteeddawaa gidanawaa; biittan de'iyaa s'oossatuwaa ubbaa I d'ayissana; k'ay sa'aan de'iyaa kawutetsatuwaan de'iyaa Asay ubbay bare de'iyaa saan de'iyaa saan aw goyinnana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY he biitta eeqa xoossata ubbaa dhayssiza wode izi istta yashissizayssa gidana; Abba achchan diza dereti ubbay issoy issoy ba dizason dishe izas goynnana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሄ ቢታ ኤቃ ጾሳታ ኡባ ይሲዛ ዎዴ ኢዚ ኢስታ ያሺሲዛይሳ ጊዳና፤ ኣባ ኣቻን ዲዛ ዴሬቲ ኡባይ ኢሶይ ኢሶይ ባ ዲዛሶን ዲሼ ኢዛስ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ቢታን ደእያ ፆሳታ እ ይስያ ዎደ ጎዳይ ኤንታና ያሽሳና። ሳአን ደእያ ካዎተታን ደእያ አሳ ኡባይ ባ ደእያ በሳን እያ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta biittan de7iya xoossata I dhaysiya wode Goday entana yashisana. Sa7an de7iya kawotethatan de7iya asa ubbay ba de7iya bessan iya goyinnana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የምድሪቱን አማልክት ሁሉ በሚደመስስበት ጊዜ፣ በእነርሱ ዘንድ የተፈራ ይሆናል፤ በየባሕሩ ጠረፍ የሚኖሩ ሕዝቦች፣ እያንዳንዳቸው በያሉበት ሆነው ለእርሱ ይሰግዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በምድራቸው ያሉትን ሐሰተኞች አማልክት ሁሉ በማጥፋቱ እግዚአብሔር በእነርሱ ዘንድ የተፈራ ይሆናል፤ በባሕር ጠረፍና በደሴቶች የሚኖሩ መንግሥታት ሁሉ በያሉበት ለእርሱ ይሰግዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ብኣኣቶም ዝተፈርሐ እዩ፤ ንዅሎም ኣማልኽቲ ምድሪ ድማ ኸጥፍኦም እዩ፤ ኣብ ኵሉ ደሴታት ኣህዛብ ዘለዉ ከዓ፥ ኵሎም ሰባት ኣብ በቦታኦም ኮይኖም ንእኡ ኽሰግዱሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንኹሎም ኣማልኽቲ ምድሪ ኼጥፍኦም እዩ፡ ኣባታቶም መሰክሒ ኪኸውን እዩ። ኩሎም ደሴታት ኣህዛብ ከኣ፡ ነፍሲ ወከድ ከካብ ቦታኦም ኪሰግዱሉ እዮም።