Zephaniah 2:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዛ ብልባ፡ ኣነ እየ፡ ብዘይካይ ሓደ እኳ የልቦን፡ ብዘይ ምግዳስ እትነብር ዝነበረት ሕጉስቲ ከተማ እያ። ከመይ ኢላ ምድረበዳ፡ ኣራዊት ዝድቅሱላ ቦታ ኮይና! ብእኣ ዝሓልፍ ኩሉ ክነፍሕን ኢዱ ክወዛወዝን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተዘልላ የተቀመጠች፥ በልብዋም፦ እኔ ነኝ፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለም ያለች ደስተኛይቱ ከተማ ይህች ናት፣ አራዊት የሚመሰጉባት ባድማ እንዴት ሆነች! በእርስዋ በኩል የሚያልፈው ሁሉ እጁን እያወዛወዘ ያፍዋጫል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተዘልላ የተቀመጠች፥ በልብዋም። እኔ ነኝ፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለም ያለች ደስተኛይቱ ከተማ ይህች ናት፤ አራዊት የሚመሰጉባት ባድማ እንዴት ሆነች! በእርስዋ በኩል የሚያልፈው ሁሉ እጁን እያወዛወዘ ያፍዋጫል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስጋት ሳይኖርባት የተቀመጠች ደስተኛይቱ ከተማ ይህች ናት፥ በልብዋም፦ “እኔ ነኝ፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለም” ያለች፥ እንዴት አራዊት የሚመሰጉባት ባድማ ሆነች! በእርሷ በኩል የሚያልፈው ሁሉ እጁን እያወዛወዘ ያፏጫል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ካታማይ፥ “ታና! ታፐ አትና፥ ሀራይ ባዋ” ያጊደ ኦቶረቲደ ደኤዳዋ፤ ሽን እ ሀእ ዶአቱ ጌሱ መላ ሳኣ ግዴዳ። አ ምይያና አያ ኡባይ ዳሮፐ ማላለቲደ፥ ባረንቱ ኩሽያ ጾርሲደ፥ “ባርቼ!” ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha katamay, «Taana! Taappe attina, haray baawa» yaagiide otorettiidde de'eeddawaa; shin I ha"i do'atuu geessuu mela sa'aa gideedda. Aa miyiyaanna aad'd'iyaa ubbay daroppe maalalettiide, barenttu kushiyaa s'orssiidde, «barchche!» gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kase ufayssan diza katamaya hanno; izakka ba wozinan, «Ta xalla days; taappe haray oonikka deenna» gidaara histtiin ha7i waanada wora do7ati guurizaso bazzo biitta gida attadee? Izi achchara aadhdhi biza ubbay izo qidhishe ba kushe wuxxees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካሴ ኡፋይሳን ዲዛ ካታማያ ሃኖ፤ ኢዛካ ባ ዎዚናን፥ «ታ ጻላ ዳይስ፤ ታፔ ሃራይ ኦኒካ ዴና» ጊዳራ ሂስቲን ሃኢ ዋናዳ ዎራ ዶኣቲ ጉሪዛሶ ባዞ ቢታ ጊዳ ኣታዴ? ኢዚ ኣቻራ ኣ ቢዛ ኡባይ ኢዞ ቂሼ ባ ኩሼ ዉጼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታፐ አትሽን፥ ሀር ባዋ” ያግድ ኦቶርትድ ደእዳ ካታማይ ሀእ ዋንድ ዶአት አቅያ በሲ ግድዴ? እያ ማታራ አያ ኡባይ ባንታ ኩሽያ ባቅሸ፥ “ፖራ!” ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taape attishin, hari baawa” yaagidi otortidi de7ida katamay ha77i waanidi do7ati aqiya bessi gididee? Iya matara aadhiya ubbay banta kushiya baqishe, “Poora!” gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተዘልላ የኖረች፣ ደስተኛዪቱ ከተማ ይህች ናት፤ እርሷም በልቧ፣ “እኔ ብቻ ነኝ፤ ከእኔ በቀር ማንም የለም” ያለች፣ ታዲያ እንዴት የዱር አራዊት የሚመሰጉባት፣ ባድማ ሆና ቀረች? በአጠገቧ የሚያልፉ ሁሉ፣ ያፌዙባታል፤ እጃቸውንም በንቀት ያወዛውዙባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከእኔ በቀር ሌላ የለም” ብላ በመዝናናትና ራስዋን በማስደሰት ትኖር የነበረችው ከተማ እንዴት የአራዊት መመሰጊያ ባድማ ሆነች! በእርስዋ በኩል የሚያልፈው ሁሉ በእጁ እየጠቈመ ያፏጭባታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነታ ሃዲኣ እትነብርን ብልባ ኸዓ “ኣነ እየ፤ ብዘይ ዝኣይ ሓደ እኳ የለን” እትብልን ሕጕስቲ ኸተማ እዚኣ እያ፤ ክንድዙይ ዝባደመትን መሕደሪ ኣራዊትን ከመይ ኮነት! ኵሉ ብኣኣ ዝሓልፍ ኢዱ እናዋጣወጠ ይፋፅየላ።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ሀዲኣ እትነብርን ብልባ ኸኣ፡ ኣነ እየ፡ ብጀካይ ሓደ እኳ የልቦን፡ እትብልን ሕጉስቲ ኸተማ እዚኣ እያ። ከመይ ኢላ ባደመት ማሕደር ኣራዊትውን ኮነት። ብእኣ ዚሐልፍ ዘበለ ይፋጽን ኢዱ ይንዝንዝን።