Zephaniah 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወይለኦም ነበርቲ ገምገም ባሕሪ፡ ህዝቢ ቅሬታውያን! ቃል እግዚኣብሄር ኣንጻርኩም እዩ፤ ከነኣን፡ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን፡ ነባሪ ምእንቲ ኸይህሉ፡ ከጥፍኣኪ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባሕር ዳር ለሚኖሩ ለከሊታውያን ሕዝብ ወዮላቸው! የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው፥ የሚቀመጥብህም ሰው እንዳይኖር አጠፋሃለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በባሕር ዳር ለሚኖሩ ለከሊታውያን ሕዝብ ወዮላቸው! የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው፥ የሚቀመጥብህም ሰው እንዳይኖር አጠፋሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ በባሕር ዳር የምትኖሩ፥ የከሪታውያን ሕዝብ ወዮላችሁ! የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ፥ የጌታ ቃል በእናንተ ላይ ነው፥ የሚቀመጥብሽ እንዳይኖር አድርጌ አጠፋሻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ አባ ዶናን ደእያ ፕልስጼማ አሳቶ፥ ህንተንቶ አየ አና! ኔኖ፥ ፕልስጼማቱ ደእያ ካናነ ቢታዉ፥ መና ጎዳ ፕርዳይ ነ ቦላን ዬ። ታን ኔና ይሳና፤ ኔናን እት አሳይነ አተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, abbaa doonaan de'iyaa Piliss's'eema asatoo, hinttenttoo aayye ana! Neenoo, Piliss's'eematuu de'iyaa Kanaane biittaw, Med'inaa Godaa pirdday ne bollan yee. Taani neena d'ayissana; neenan itti asaynne attena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno abba achchan dizaytoo! Kelite dere asatoo, inttes aayye ana! Filisxeeme dere asay diza Kanaane biittayee! ne bolla yootettida GODAA qaalay hayssafe kaallizayssa; «Ta nena mulera dhayssana; nenan diza asappe attana asi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ኣባ ኣቻን ዲዛይቶ! ኬሊቴ ዴሬ ኣሳቶ፥ ኢንቴስ ኣዬ ኣና! ፊሊስጼሜ ዴሬ ኣሳይ ዲዛ ካናኔ ቢታዬ! ኔ ቦላ ዮቴቲዳ ጎዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ «ታ ኔና ሙሌራ ይሳና፤ ኔናን ዲዛ ኣሳፔ ኣታና ኣሲ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ አባ ጋፃን ደእያ ከልታወቶ፥ ህንተና አየ! ነኖ፥ ፍልስፄመት ደእያ ካናነ ቢታዉ፥ ጎዳ ፕርዳይ ነ ቦላ ዬስ። ታኒ ነና ይሳና፤ እስ አስካ አተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, abba gaxan de7iya Keltaaweto, hintena ayye! Neno, Filisxeemeti de7iya Kanaane biittaw, Godaa pirday ne bolla yees. Taani nena dhaysana; issi asika attenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንት በባሕር ዳርቻ የምትኖሩ፣ የከሊታውያን ሰዎች ሆይ፤ ወዮላችሁ! የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ፤ በአንቺ ላይ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ “ፍጹም አጠፋሻለሁ፤ ከነዋሪዎችሽም የሚተርፍ የለም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ በባሕር ዳር የምትኖሩ ከሪታውያን ማለት ፍልስጥኤማውያን ወዮላችሁ! የእግዚአብሔር ፍርድ በእናንተ ላይ ደርሷል፤ የፍልስጥኤም ምድር ለሆንሽው ከነዓን ወዮልሽ አንድ እንኳ ነዋሪ እንዳይኖርብሽ አድርጌ አጠፋሻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ገማግም ባሕሪ ንዝነብሩ ከሊታውያን፥ ወይለኦም! ኦ ከነዓን ምድሪ ፍልስጥኤማውያን፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም እዩ፤ ዝነብረካ ሰብ ክሳዕ ዘይርከብ ድማ ኸጥፍአካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ኣብ ገምገም ባሕሪ ዚነብሩ ሰብ፡ ህዝቢ ክረታውያን፡ ወይለኦም። ኣቲ ከነኣን ሃገር ፍልስጥኤማውያን፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣንጻርኪ እዩ፡ ሓደ እኳ ኸይነብረክስ ከጥፍኣኪ እየ።