Zephaniah 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጸርፊ ሞኣብን ጸርፊ ደቂ ዓሞንን ሰሚዐ ኣለኹ፣ ብእኡ ንህዝበይ ዝጸረፍዎን ኣብ ልዕሊ ግዝኣቶም ዘዕበዩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሕዝቤም ላይ ያላገጡባትን፥ በድንበራቸውም ላይ እየታበዩ የተናገሩባትን የሞዓብን ማላገጥና የአሞንን ልጆች ስድብ ሰምቻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሕዝቤም ላይ ያላገጡባትን፥ በድንበራቸውም ላይ እየታበዩ የተናገሩባትን የሞዓብን ማላገጥና የአሞንን ልጆች ስድብ ሰምቻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሞዓብን ማላገጥና የአሞንን ልጆች ስድብ ሰምቻለሁ፤ በሕዝቤም ላይ አላግጠዋል፥ በድንበራቸውም ላይ ኮርተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ሞኣባ አሳ ቅሊጩዋነ አሞና አሳ ቦርያ ስሳድ። ኡንቱንቱ ታ አሳ ቅሊጬድኖ፤ ኡንቱንቱ ቢታ ቦላንካ ኦቶረቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay, hawaadan yaagee; «Taani Moo'aaba asaa k'iliic'uwaanne Amoona asaa boriyaa sisaad. Unttunttu ta asaa k'illiic'c'eeddino; unttunttu biittaa bollankka otoretteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Mo7aabe asay cayizayssanne Amoone asay qidhizayssa ta siyadis. Ta deraa cayida; istti ta deraa bollaka mandida» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ሞኣቤ ኣሳይ ጫዪዛይሳኔ ኣሞኔ ኣሳይ ቂዛይሳ ታ ሲያዲስ። ታ ዴራ ጫዪዳ፤ ኢስቲ ታ ዴራ ቦላካ ማንዲዳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ “ታኒ ሞአበ ቶሽያነ አሞነ ጫሻ ስአስ። ኤንቲ ታ አሳ ዋትድ ቶችዳኮነ ኤንታ ቢታ ኤካናዉ ዋትድ ማንድዳኮ ታ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay, “Taani Moo7abe tooshiyanne Amoone cashshaa si7as. Enti ta asaa waatidi toochidaakonne enta biitta ekanaw waatidi mandidaako ta erayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የሞዓብን ስድብ፣ የአሞናውያንንም ፌዝ ሰምቻለሁ፤ ሕዝቤን ሰድበዋል፤ በምድራቸውም ላይ ዝተዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በሕዝቤ ላይ የደረሰውን የሞአብን ሕዝብ ፌዝና የአሞንን ሕዝብ ስድብ ሰምቼአለሁ፤ እነርሱም እንዴት አድርገው እንዳፌዙባቸውና ርስታቸውንም ለመውሰድ እንደ ዛቱባቸው ዐውቄአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ፥ እቲ ህዝቢ ሞኣብን ደቂ ኣሞንን፥ ንህዝበይ ብዛዕባ ርስቶም እናተዓበዩ ዘላግፁሎምን ዝፀርፍዎምን ፀርፊ ሰሚዐዮ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ነቶም ንህዝበይ ዝጸረፍዎን ኣብ ልዕሊ ደቦም ርእሶም ዘዕበዩን ጸርፊ ሞኣብን ምብጫው ደቂ ዓሞንን ሰማዕኩ።