Zephaniah 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ኣነ ብህይወት ዘለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ብሓቂ፡ ሞኣብ ከም ሶዶም፡ ደቂ ዓሞን ድማ ከም ጎሞራ፡ ምርባሕ ጨውን ዓይኒ ማይን ናይ ዘለኣለም ምድረበዳን፡ ተረፍ ህዝበይን ኪዀና እየን። ኪዘምቶም፡ ተረፍ ህዝበይ ከኣ ኪወርስዎም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ሕያው ነኝና በእርግጥ ሞዓብ እንደ ሰዶም፥ የአሞንም ልጆች እንደ ገሞራ፥ የሳማ ስፍራና የጨው ጕድጓድ ለዘላለምም ምድረ በዳ ሆነው ይኖራሉ፣ የሕዝቤም ቅሬታ ይበዘብዛቸዋል፥ ከወገኔም የተረፉት ይወርሱአቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ሕያው ነኝና በእርግጥ ሞዓብ እንደ ሰዶም፥ የአሞንም ልጆች እንደ ገሞራ፥ የሳማ ስፍራና የጨው ጕድጓድ ለዘላለምም ምድረ በዳ ሆነው ይኖራሉ፤ የሕዝቤም ቅሬታ ይበዘብዛቸዋል፥ ከወገኔም የተረፉት ይወርሱአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ ሕያው ነኝና ሞዓብ እንደ ሰዶም፥ የአሞንም ልጆች እንደ ገሞራ ይሆናሉ፥ አረም እንደ ዋጠው ስፍራና እንደ ጨው ጉድጓድ ለዘለዓለምም ይጠፋሉ፤ የሕዝቤም ትሩፍ ይበዘብዛቸዋል፥ ከወገኔም የተረፉት ይወርሱአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታ ደኡዋ ሱንን ጫቃይ፥ ሞኣበ ሶዶማዳን ሀናና፤ አሞና አሳይካ ጋሞራ አሳዳን ሀናና። ኡንቱንቱ መናዉ ማጽንያ ቦክያ ኦላነ አጉንይ ማዬዳ ባዙዋ ግዳናዋ። ታ አሳፐ አቴዳዋንቱ ኡንቱንቱ ዱሬታ ቦንቃናዋንታ፤ ኡንቱንቱ ቢታካ ላታናዋንታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, ta de'uwaa suntsan c'aak'k'ay, Moo'aabe Sodoomadan hanana; Amoona asaykka Gamoora asaadan hanana. Unttunttu med'inaw mas'iniyaa bookkiyaa ollaanne aguntsay mayyeedda bazzuwaa gidanawaa. Ta asaappe atteedawaanttu unttunttu duretaa bonk'k'anawantta; unttunttu biittaakka laattanawantta» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY Ubbaafe Wolqqama Isra7eele Xoossay, «Tani ta de7o Xoossateththan caaqqays; Mo7aabey Sodoome mala Amooney Gamoora mala, sharafay may7idaso malanne maxine bookki ekkida olla mala mernaas bula gidana. Ta asaappe casha attidayti istta haaro bonqqananne istta biittaa laattana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ታኒ ታ ዴኦ ጾሳቴን ጫቃይስ፤ ሞኣቤይ ሶዶሜ ማላ ኣሞኔይ ጋሞራ ማላ፥ ሻራፋይ ማይኢዳሶ ማላኔ ማጺኔ ቦኪ ኤኪዳ ኦላ ማላ ሜርናስ ቡላ ጊዳና። ታ ኣሳፔ ጫሻ ኣቲዳይቲ ኢስታ ሃሮ ቦንቃናኔ ኢስታ ቢታ ላታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታ ደኦ ሱንን ጫቃይስ፤ ሞአበይ ሶዶመዳ ሀናና፤ አሞነይ ጋሞራዳ ሀናና። ኤንቲ መርናዉ ማፅነ ኦላነ አጉን ማእዳ ባዞ ግዳና። ታ አሳፐ አትዳይሳት ኤንታ ሻሉዋ ቦንቃና፤ ኤንታ ቢታ ላታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, ta de7o sunthan caaqayis; Moo7abey Sodoomeda hanana; Amooney Gamoorada hanana. Enti merinaw maxine ollanne agunthi ma77ida bazzo gidana. Ta asape attidaysati enta shaluwa bonqana; enta biitta laattana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ሞዓብ እንደ ሰዶም፣ አሞናውያን እንደ ገሞራ፣ ዐረም እንደ ዋጠው ቦታና እንደ ጨው ጕድጓድ ለዘላለም ጠፍ ይሆናሉ። ከሕዝቤ የቀሩት ይዘርፏቸዋል፤ ከወገኔ የተረፉትም ምድራቸውን ይወርሳሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሕያው እንደ መሆኔ፥ ሞአብ እንደ ሰዶም አሞንም እንደ ገሞራ ይሆናሉ፤ ምድሪቱም በዳዋና በጨው ጒድጓድ ተወራ ለዘለቄታ ባድማ ትሆናለች፤ ከሞት የተረፈው ሕዝቤ ይበዘብዛቸዋል ንብረታቸውንም ይወርሳል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ ኣነ ህያው እየሞ፥ ብርግፅ ሞኣብ ከም ሰዶም፥ ደቂ ኣሞንውን ከም ገሞራ፥ ምድሮምውን ዓውሊ ዝወረሶን፥ ጕድጓድ ጨውን፥ ንዘለኣለም ዝዓነወን ክኸውን እዩ። እቶም ካብ ምርኮ ዝተረፉ ህዝበይ ክዘምትዎም፥ ሓድጊ ህዝበይውን ክወርስዎም እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ብርግጽ ሞኣብ ከም ሶዶም፡ ደቂ ዓምን ከአ ከም ጎሞራ፡ ግዝኣት ቁጥቋጥን ጉድጓድ ጨውን ናይ ዘለአለም ምድረ በዳን፡ ኪኾኑ እዮም። ተረፍ ህዝበይ ኪዘምቶም፡ ሓድጊ ህዝበይውን ኪርስተዮም እዩ።