Zephaniah 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ በታ ጊዜ እቲኣ ንዅሉ ዚጭቁነኩም ኽፈትሖ እየ፣ ነቶም ደው ዚብሉ ድማ፡ ነቶም እተባረሩ ኼድሕኖምን ክእክቦምን እየ። ኣብ ዘሕፈሩላ ዅሉ ምድሪ ድማ ውዳሴኦምን ዝናኦምን ክረክብ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ዘመን እነሆ፥ ባስጨነቁሽ ሁሉ ላይ አደርግባቸዋለሁ፣ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፣ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያ ዘመን እነሆ፥ ባስጨነቁሽ ሁሉ ላይ አደርግባቸዋለሁ፤ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፤ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ በዚያ ዘመን፥ ያስጨነቁሽን ሁሉ እቀጣለሁ፤ አንካሳይቱንም አድናለሁ፥ የተጣለችውንም እሰበስባታለሁ፤ ባፈሩባትም ምድር ሁሉ ላይ ለምስጋናና ለከበረ ስም አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በአ፥ ሄ ዎደ ታን ኔና ኡቁኔዳዋንታ ኡባ ሙራና። ታን ዎባቱዋ አሻና፤ ላለቴዳዋንታካ ሺሻና። ታን ኡንቱንቱ ካዉሻ ቦንቾ ላማና፤ ያቶፐ ሳኣን ደእያ አሳ ኡባ ማታን ኡንቱንቱ ሱንይ ኤረቴዳዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Be'a, he wode taani neena uk'k'unneeddawantta ubbaa murana. Taani wobbatuwaa ashshana; laaletteeddawanttakka shiishshana. Taani unttunttu kawushshaa bonchchoo laammana; yaatooppe sa'aan de'iyaa asaa ubbaa matan unttunttu suntsay eretteeddawaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode nena un7eththidayta ta qaxxayana. Wobbeta ta ashshana; laalettidaytakka ta shiishshana. Istti kawuyida dere ubbaan ta istta bonchchosinne sabas gaththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኔና ኡንኤዳይታ ታ ቃጻያና። ዎቤታ ታ ኣሻና፤ ላሌቲዳይታካ ታ ሺሻና። ኢስቲ ካዉዪዳ ዴሬ ኡባን ታ ኢስታ ቦንቾሲኔ ሳባስ ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ታኒ ነና ኡንኤዳይሳታ ኡባ ሴራና፤ ዎበታ አሻና፤ ላለትዳይሳታ ሺሻና። ኤንቲ ዬላትዳ በሳን ዛራዳ ቦንቻና፤ ኤንታ ዬላ ቦንቾንነ ሳባን ላማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode taani nena un7ethidaysata ubbaa seerana; wobbeta ashshana; laaletidaysata shiishana. Enti yeellatida bessan zaarada bonchana; enta yeella bonchoninne saban laammana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ጊዜ፣ ያስጨነቁሽን ሁሉ እቀጣለሁ፤ ዐንካሶችን እታደጋለሁ፤ የተበተኑትንም እሰበስባለሁ፤ በተዋረዱበት ምድር ሁሉ፣ ለውዳሴና ለክብር አደርጋቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚያስጨንቁሽን ሁሉ በዚያን ጊዜ እቀጣለሁ፤ ያነከሱትን ሁሉ አድናለሁ፤ የተገለሉትን መልሼ እሰበስባቸዋለሁ፤ ኀፍረት እንዲሰማቸው ተደርገው በነበሩበት ቦታ ሁሉ ኀፍረታቸውን ወደ ምስጋናና ክብር እለውጣለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ በቲ ጊዜ እቱይ፥ ኵሎም ነቶም ዝጭቁኑኹም ክፃረሮም እየ፤ ነቶም ዝሓንከሱ ኸድሕኖም፥ ነቶም ዝተሰደዱ ኸዓ ኽእክቦም እየ፤ ኣብቲ ዅሉ ዝሓፈሩሉ ምድሪ፥ ንምስጋናን ንዝኸበረ ስምን ክገብሮም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ በቲ ጊዜ እቲ ነቶም ዚጭቁኑኺ ኸሎም ክጻረሮም እየ፡ ነታ ዝሐንከሰት ከድሕና፡ ነታ እተሰጎት ከኣ ክእክባ፡ ኣብቲ ዝነወርዎ ኹሉ ሃገራት ክቡራትን ስሙያትን ክገብሮም እየ።