Zephaniah 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ድማ፡ ብሓቂ፡ ክትፈርህኒ ኢኻ፡ ተግሳጽ ክትቅበል ኢኻ፡ በልኩ። መሕደሪኦም ከይጠፍእ፡ ኣነ ብዘየገድስኩዎም፤ ንሳቶም ግና ኣንጊሆም ተሲኦም ንዅሉ ተግባራቶም ኣበላሸዉዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም- ይፈሩኛል፥ ተግሣጽንም ይቀበላሉ፣ ካዘዝኋትም ሁሉ ከዓይንዋ ምንም አይጠፋም ብዬ ነበር፣ እነርሱ ግን በማለዳ ተነሥተው ድርጊታቸውን ሁሉ አረከሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም- ይፈሩኛል፥ ተግሣጽንም ይቀበላሉ፤ ካዘዝኋትም ሁሉ ከዓይንዋ ምንም አይጠፋም ብዬ ነበር፤ እነርሱ ግን በማለዳ ተነሥተው ድርጊታቸውን ሁሉ አረከሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም አልኩ “በእርግጥ ትፈሪኛለሽ፥ እርማትንም ትቀበያለሽ፤ መኖሪያዋ አይጠፋም፥ ያቀድኩትም አይደርስም።” እነርሱ ግን በማለዳ ተነሥተው ድርጊታቸውን ሁሉ አረከሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ሀዋ ኡባ የሩሳላመዉ ኦደ፥ ‘ስም ታ አሳይ ታና ቦንቻና፤ ታን ሴርያ ሴራካ አካና፤ ታን አዛዜዳዋካ ዶገና’ ያጋድ። ሽን ኡንቱንቱ ካሰዋፐካ ያ ያ ባረንቱ ኦሱዋን ቱኒደ ቤድኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani hawaa ubbaa Yerusaalamew ootsaade, ‹Simmi ta Asay taana bonchchana; taani seeriyaa seeraakka akkana; taani azazeeddawaakka dogenna› yaagaad. Shin unttunttu kasewaappekka yaa yaa barenttu oosuwaan tuniidde beeddino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta he katamayo, Tumappe neni taas yayyana; ta seerishin ne ekkana gadis shin; hessa gishshas izi duussasoy dhayenna; izi bolla qixaatey gakkenna. Gido attiin ta derey iita ooson, kaseppe gede minni minni bides» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሄ ካታማዮ፥ ቱማፔ ኔኒ ታስ ያያና፤ ታ ሴሪሺን ኔ ኤካና ጋዲስ ሺን፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ዱሳሶይ ዬና፤ ኢዚ ቦላ ቂጻቴይ ጋኬና። ጊዶ ኣቲን ታ ዴሬይ ኢታ ኦሶን፥ ካሴፔ ጌዴ ሚኒ ሚኒ ቢዴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሀይሳ ኡባ ኦዳ፥ ‘ታ አሳይ ታና ቦንቻና፤ ታ ሴራ ኤካና፤ ታ ኪትዳባ ዶገና’ ያጋስ። ሽን ኤንቲ ካሰፐ አድ ኢትዶሶና፤ ባንታ ኦሱዋን ቱንዶሶና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani haysa ubbaa oothada, ‘Ta asay tana bonchana; ta seera ekana; ta kiittidaba dogenna’ yaagas. Shin enti kasepe aadhidi iitidosona; banta oosuwan tunidosona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም ከተማዪቱን፣ ‘በርግጥ ትፈሪኛለሽ፤ ዕርምትም ትቀበያለሽ’ አልኋት፤ ስለዚህ መኖሪያዋ አይጠፋም፤ ቅጣቴም ሁሉ በእርሷ ላይ አይደርስም። እነርሱ ግን በሚያደርጉት ሁሉ፣ ክፋትንም በመፈጸም እየተጉ ሄዱ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔም ይህን ሁሉ በማድረጌ ‘ሕዝቤ ያከብረኛል፤ ተግሣጼንም ይቀበላል፤ የደረሰበትንም ተግሣጽ ሁሉ አይረሳም’ ብዬ ነበር፤ ሕዝቤ ግን እየባሰበት ሄደ፤ በክፉ ሥራውም ረከሰ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ድማ ደጊምስ ከኽብሩንን ተግሳፀይ ክቕበሉን፥ ምእንቲ መንበሪኦም ከይጠፍእ፥ ነቲ ዝኣዘዝኩዎምውን ኣይርስዑን እዮም ኢለ ነይረ፤ ንሳቶም ግና ኣንጊሆም ግብሮም ኣርከሱ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ኸአ፡ እየ፡ እንተ ትፈርህንስ፡ መቕጻዕቲ ከአ እንተ ትቕበልስ፡ በልኩ። ሽዑ ሰፈራ በቲ እተጻባጸብክዋ ኹሉ ኣይምጠፍኤን፡ ንሳቶም ግና ንጎ ተንሲኦም ኩሉ ግብሮም ኣበላሸው።