Zephaniah 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንህዝቢ ንጹህ ቋንቋ ክህቦ እየ እሞ፡ ኩሎም ብሓደ ስምምዕ ንኸገልግልዎ ስም እግዚኣብሄር ክጽውዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜም አሕዛብ ሁሉ አንድ ሆነው እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ስሙን እንዲጠሩ ንጹሕን ልሳን እመልስላቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም አሕዛብ ሁሉ አንድ ሆነው እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ስሙን እንዲጠሩ ንጹሐን ልሳን እመልስላቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜም ሁሉም የጌታን ሥም እንዲጠሩና በአንድ ትከሻ እንዲያገለግሉት፥ ለሕዝቦች ንጹሕን አንደበት እመልስላቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄ ዎደ ታን አሳ ኡባይ ጌሻ ሃሳያ ሃሳያና ማላ ኦና፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ መና ጎዳ ሱን ጼጋናነ እትፐ አዉ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«He wode taani asaa ubbay geeshsha haasayaa haasayana mala ootsana; yaatina, unttunttu ubbaykka Med'inaa Godaa suntsaa s'eegananne ittippe aw ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode asay ubbay GODAA sunth xeygana malanne sigan izas haggazana mala ta istta doona geeshshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኣሳይ ኡባይ ጎዳ ሱን ጼይጋና ማላኔ ሲጋን ኢዛስ ሃጋዛና ማላ ታ ኢስታ ዶና ጌሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄ ዎደ አሳ ኡባይ ጌሻ ኦዳ ኦደታና መላ ኦና። ኤንቲ ኡባይ ጎዳ ሱን ፄጋና፤ እስፈ እያዉ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“He wode asa ubbay geeshsha oda odetana mela oothana. Enti ubbay Godaa sunthaa xeegana; issife iyaw goyinnana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በዚያ ጊዜ ሰዎች ሁሉ የእግዚአብሔርን ስም እንዲጠሩ፣ ተስማምተው እንዲያገለግሉት፣ አንደበታቸውን አጠራለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በዚያን ጊዜ ሕዝቦች ንጹሕ ንግግር እንዲናገሩ አደርጋለሁ፤ ይህንንም የማደርገው ሁሉም የእኔን የእግዚአብሔርን ስም እንዲጠሩና በአንድነት እንዲያገለግሉኝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“በታ እዋን እቲኣ፥ ኵሎም ኣህዛብ ብሓባር ኮይኖም፥ ንእግዚኣብሄር ምእንቲ ኸገልግልዎን፥ ስሙውን ምእንቲ ኽፅውዑን፥ ንፁህ ልሳን ክህቦም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኹላቶም ንስም እግዚኣብሄር ኪጽውዑን ሓቢሮም ከአ ኬገልግልዎንሲ፡ ሽዑ ንህዝብታት ጽሩይ ከናፍር ክመልሰሎም እየ።

Recommended Reading