Esther 9
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
15በሱሳ የሚኖሩ አይሁድ አዳር በተባለው ወር በዐሥራ አራተኛው ቀን በአንድነት መጡ፤ በሱሳም ሦስት መቶ ሰዎች ገደሉ፤ በምርኮው ላይ ግን እጃቸውን አልዘረጉም።
Recommended Reading
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
Recommended Reading