Amos 1:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ ኣበሳ ደቂ ዓሞንን ስለ ኣርባዕተን፡ መቕጻዕቶም ኣይክርሕቖምን እየ። ንነፍሰጾራት ኣንስቲ ጊልዓድ፡ ዶበን ንምስፋሕ ስለ ዝቐደድወን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ዳር​ቻ​ቸ​ውን ያሰፉ ዘንድ የገ​ለ​ዓ​ድን ነፍሰ ጡሮች ቀድ​ደ​ዋ​ልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የአ​ሞን ልጆች ኀጢ​አት መቅ​ሠ​ፍ​ቴን ከማ​ድ​ረግ አል​መ​ለ​ስም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ዳርቻቸውን ያሰፉ ዘንድ የገለዓድን እርጕዞች ቀድደዋልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የአሞን ልጆች ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ዳርቻቸውን ለማስፋት ሲሉ የገለዓድን እርጉዞች ቀድደዋልና ስለ ሦስት የአሞን ልጆች ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አሞና ጋድያ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ዛዋ አሳናዉ ጋላኣደ ጋድያን ደእያ ሻሃራ ማጫ አሳቱ ኡሉዋ ዳኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Amoona gadiyaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu barenttu zawaa aassanaw Gala'aade gadiyaan de'iyaa shahaara mac'c'a asatuu uluwaa daakkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Amoones, «Amoone asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istti dere zawa aassanaas Gala7aade dere shaara maccassata ulo daakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኣሞኔስ፥ «ኣሞኔ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስቲ ዴሬ ዛዋ ኣሳናስ ጋላኣዴ ዴሬ ሻራ ማጫሳታ ኡሎ ዳኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “አሞነ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ባንታ ዛዋ አሳናዉ ጋላዳ ቢታን ደእያ ቃንትዳ ማጫሳታ ኡሉዋ ዳክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Amoone asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti banta zawa aassanaw Galada biittan de7iya qanthatida maccasata uluwa daakidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የአሞን ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ ድንበሩን ለማስፋት፣ የገለዓድን ነፍሰ ጡር ሴቶች ሆድ ቀድዷልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የዐሞን ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ ግዛት ለማስፋፋት ባደረጉት ወረራ በገለዓድ የሚኖሩትን እርጉዞች ሴቶች እንኳ ሆዳቸውን ቀደዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ወሰኖም ከስፍሑ ንጥኑሳት ገለዓድ ቀዲዶም እዮምሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ደቂ ኣሞን፥ መቅሰፍተይ ካብ ምግባር ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ዶቦም ምእንቲ ኼግፍሑስ፡ ነተን ጥኑሳት ጊልዓድ ከብደን ቀዲዶምወን እዮም እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ደቂ ዓሞን፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ” መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።