Isaiah 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ንህዝብኻ ንቤት ያእቆብ ሓዲግካዮ ኣለኻ፣ ምኽንያቱ ካብ ምብራቕ ተመሊኦም ከም ፍልስጥኤማውያን ጠንቆልቲ ስለ ዝኾኑ፣ ብደቂ ጓኖት ድማ ይሕጐሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡን የያዕቆብን ቤት ትቶአልና፤ ምድራቸው እንደ ቀድሞው እንደ ፍልስጥኤማውያን ምድር በሟርት ተሞልቶአልና፤ እንደ ባዕድ ልጆችም ሆነዋልና፤ ብዙ እንግዶች ልጆችም ተወልደውላቸዋልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝብህን የያዕቆብን ቤት ትተሃልና፤ ይኸውም የምሥራቅን ሰዎች አመል ስለ ተሞሉ፥ እንደ ፍልስጥኤማውያንም ምዋርተኞች ስለ ሆኑ፥ ከባዕድ ልጆችም ጋር ስለ ተባበሩ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የያዕቆብ ቤት የሆነውን፤ ሕዝብህን ትተሃል፤ እነርሱ በምሥራቅ ሰዎች ከንቱ አምልኮ ተሞልተዋልና፤ እንደ ፍልስጥኤማውያን ያሟርታሉ፤ ከባዕዳን ጋር ተባብረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳዉ፥ ነ አሳ፥ ያቆባ ዛራቱዋ አጋዳ። ኡንቱንቱ አዋይ ዶልያ ባጋ ጋድያ አሳቱዋ ቢታን ኩሜድኖ፤ ፕልስጼማ አሳቱዋዳን ካዪኖ። ኡንቱንቱ አላጋ አሳቱዋና እትፐ ዙፐቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaw, ne asaa, Yaak'ooba zaratuwaa aggaada. Unttunttu away doliyaa bagga gadiyaa asatuwaa biittaan kumeeddino; Piliss's'eema asatuwaadan kaayiino. Unttunttu allaga asatuwaana ittippe zuppetiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAWU! Neni ne asaa Yaaqoobe zareta aggadasa. Istti arshey mokkiza baggara diza asata mala bitan kumida; Filisxeeme asaa mala muurenneettes. Istti allagara issife zuppeteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳዉ! ኔኒ ኔ ኣሳ ያቆቤ ዛሬታ ኣጋዳሳ። ኢስቲ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ኣሳታ ማላ ቢታን ኩሚዳ፤ ፊሊስጼሜ ኣሳ ማላ ሙሬኔቴስ። ኢስቲ ኣላጋራ ኢሲፌ ዙፔቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳዉ፥ ነ አሳ፥ ያይቆባ ኮቻታ አጋዳሳ። ኤንቲ ዶሎሀ ባጋ አሳ ብታንነ ፍልስፄመ አሳ ሙሩኑዋን ኩምዶሶና፤ አላጋ አሳራ እስፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaw, ne asaa, Yayqooba kochata aggadasa. Enti doloha bagga asaa Bitaaninne Filisxeeme asaa murunnuwan kumidosona; allaga asaara issifidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብ ቤት የሆነውን ሕዝብህን ትተሃል፤ እነርሱ በምሥራቅ ሰዎች ከንቱ አምልኮ ተሞልተዋልና፤ እንደ ፍልስጥኤማውያን ያሟርታሉ፤ ከባዕዳን ጋር አገና ይማታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላክ ሆይ! የያዕቆብ ዘሮች የሆኑ ሕዝብህን እርግፍ አድርገህ ትተሃል፤ ምድሪቱ በምሥራቅ አገር ሰዎች ጥንቈላና በፍልስጥኤማውያን ሟርት ተሞልታለች፤ ሕዝቡም ከአሕዛብ ጋር ተባብረዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብናይ ምብራቕ ሰባት ክፉእ ኣመል ስለ ዝተመልኡ፥ ከም ፍልስጥኤማውያን ከዓ ስለ ዝጠንቈሉ፥ ምስ ደቂ ጓናውን ስለ ዝተሓባበሩ፥ ንቤት ያእቆብ ህዝብኻ ሓደግካዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንቤት ያእቆብ፡ ህዝብኻ፡ ብኣመል ሰብ ምብራቕ ስለ ዝመልኡ፡ ከም ፍልስጥኤማውያን ከኣ ስለ ዝጠንቈሉ፡ ምስ ደቂ ጓናውን ኣገና ስለ ዝጠቕዑ፡ ሐደግካዮም።