Ruth 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ናእሚ ነታ መርዓታ፡ እቲ ንህያዋንን ንምዉታንን ምሕረት ዘየቋረጸ ብእግዚኣብሄር ብሩኽ እዩ። ናእሚ ድማ፡ እቲ ሰብኣይ ቀረባና እዩ፡ ሓደ ካብ ኣዝማድ ደምና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኑኃሚንም ምራትዋን፦ ቸርነቱን በሕያዋንና በሙታን ላይ አልተወምና በእግዚአብሔር የተባረከ ይሁን አለቻት። ኑኃሚንም ደግሞ፦ ይህ ሰው የቅርብ ዘመዳችን ነው፥ እርሱም ሊቤዡን ከሚችሉት አንዱ ነው አለቻት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኑኃሚንም ምራትዋን። ቸርነቱን በሕያዋንና በሙታን ላይ አልተወምና በእግዚአብሔር የተባረከ ይሁን አለቻት። ኑኃሚንም ደግሞ። ይህ ሰው የቅርብ ዘመዳችን ነው፥ እርሱም ሊቤዡን ከሚችሉት አንዱ ነው አለቻት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ናዖሚም ምራትዋን፦ “በሕያዋን እና በሙታን ላይ ቸርነቱ የማያልቅበት ጌታ የተባረከ ይሁን” አለቻት። ናዖሚም ደግሞ፦ “ይህ ሰው የቅርብ ዘመዳችን ነው፥ እርሱም ሊቤዡን ከሚችሉት አንዱ ነው” አለቻት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑሃማ ዛራደ፥ “ሀይቄዳዋንቶካ ፓጻ ደእያዋንቶካ ባረ ኬካተ አግቤና መና ጎዳይ አንጆ” ያጋዱ። ጉጃደካ ኑሃማ ኦ፥ “ሄ ብታኒ ኑ ማታ ዳቡዋቴ፤ ኡባ ኑባ ዎዛናዉ ጋያዋንቱፐካ እቱ አ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuhaama zaaraade, «Hayk'k'eeddawanttookka pas'a de'iyaawanttookka bare keekatetsaa aggibeenna Med'inaa Goday anjjo» yaagaaddu. Gujjaadekka Nuhaama O, «He bitanii nuu mata dabbuwaattee; ubbaa nubaa wozanaw gatsiyaawanttuppekka ittuu Aa» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuhaama ba naaza machcheys ba lo7eteththaa, «Hayqqidayta bollanne paxa dizayta bolla lo7o ooso aggontta GODAY iza anjjo» gadus. Kaaleththadakka, «He addezi nuus asho dabbo; nuna laatti ayssanaas bessiza asaappe issoy iza» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑሃማ ባ ናዛ ማቼይስ ባ ሎኤቴ፥ «ሃይቂዳይታ ቦላኔ ፓጻ ዲዛይታ ቦላ ሎኦ ኦሶ ኣጎንታ ጎዳይ ኢዛ ኣንጆ» ጋዱስ። ካሌዳካ፥ «ሄ ኣዴዚ ኑስ ኣሾ ዳቦ፤ ኑና ላቲ ኣይሳናስ ቤሲዛ ኣሳፔ ኢሶይ ኢዛ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑሃማ ዛራዳ፥ “ሀይቅዳይሳታስነ ደኦን ደኤይሳታስ ባ ኬሀተ አግቦና ጎዳይ እያ አንጆ” ያጋሱ። ጉጃዳካ፥ “ሀ አደይ ኑስ ማታ ዳቦ፤ ኑና ኡባ ዎዛናዉ ጋያ አሳታፐ እሶይ እያ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuhaama zaarada, “Hayqidaysatasinne de7on de7eysatas ba keehatetha aggiboonna Goday iya anjo” yaagasu. Gujadaka, “Ha addey nuus mata dabbo; nuna ubba wozanaw gathiya asatape issoy iya” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኑኃሚንም ምራቷን፣ “በጎነቱን ለሕያዋንም ሆነ ለሙታን ማድረጉን ያልተወ እግዚአብሔር ይባርከው” አለቻት፤ ቀጥላም፣ “ሰውየው እኮ የሥጋ ዘመዳችን ነው፤ የመቤዠት ግዴታ ካለባቸው ዘመዶቻችን አንዱ እርሱ ነው” አለቻት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ናዖሚም “ለሕያዋንና ለሙታን የሰጠውን ተስፋ የሚፈጽም አምላክ ቦዔዝን ይባርከው!” አለች፤ ቀጥላም “ያ ሰው እኮ የቅርብ ዘመዳችን ነው! እንዲያውም ለእኛ ኑሮ የማሰብ ኀላፊነት ካለባቸው ሰዎች አንዱ እርሱ ነው” አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኑሓሚን ንሰበይቲ ወዳ “እቲ ንህያዋንን ንምውታንን ምሕረቱ ዘየቋረፀ እግዚኣብሄር ይባረኽ” በለት። መሊሳ ድማ “እዝ ሰብኣይ እዙይ ቀረባ ዘመድና እዩ፤ ንሱ ኻብቶም ዝረድኡናን ዝወርሱናን እዩ” በለታ።
Amharic Tigrinya 2011
ናእሚ ንሰበይቲ ወዳ፡ ንሱ ንህያዋንን ንምውታትን ምሕረቱ ዘይገደፈ፡ እግዚኣብሄር ይባርኮ፡ በለት። ናእሚ መሊሳ ድማ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ መቕረባና እዩ፡ ንሱ ኻብቶም ዚወርሱና እዩ፡ በለታ።